Leviticus 20:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ መንፈስ ቅልጣፈ ዘለዎ ወይ ጠንቋሊ ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ ብርግጽ ኪቕተል ኣለዎ። ብዳርባ እምኒ ክቐትልዎም ኣለዎም፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ወንድ ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ፥ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ፤ በድንጋይም ይውገሩአቸው፤ በደለኞች ናቸውና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ፤ በድንጋይ ይውገሩአቸው፤ ደማቸው በላያቸው ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ወንድ ወይም ሴት የሙታን መናፍስት ጠሪዎች ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጸመው ይገደሉ፤ በድንጋይ ይውገሩአቸው፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘እት አቱማ አሳይ ዎይ ማጫ አሳይ ሞይትልያና ሃሳይያዋ ዎይ ሻሬቾ ግዶፐ፥ ኡንቱንቱ ሀይቃናዉ በሰ። ኡንቱንቱ ሹቻን ጫደትኖ። ኡንቱንቱ ሱ አጩ ኡንቱንቱ ቦላና’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Itti attuma Asay woy mac'c'a Asay moyttilliyaanna haasayiyaawaa woy shareechcho gidooppe, unttunttu hayk'k'anaw besse. Unttunttu shuchchaan c'adettino. Unttunttu suutsaa ac'uu unttunttu bollana› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ay asikka intte giddofe moytille xeygizaa woykko marotizaade gidikko izi shuchchan cadetti hayqo; hessaththo ooththizaadey ay asikka hayqon qaxxayettizay ba ooththida mooronna› ga yoota.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኣይ ኣሲካ ኢንቴ ጊዶፌ ሞይቲሌ ጼይጊዛ ዎይኮ ማሮቲዛዴ ጊዲኮ ኢዚ ሹቻን ጫዴቲ ሃይቆ፤ ሄሳ ኦዛዴይ ኣይ ኣሲካ ሃይቆን ቃጻዬቲዛይ ባ ኦዳ ሞሮና› ጋ ዮታ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አደይ ዎይኮ ማጭ ሞይትለራ ሃሳይኮ ዎይኮ ማሮትኮ፥ ኤንቲ ሀይቃናዉ በሴስ። ኤንቲ ሹቻን ጫደትድ ሀይቆ፤ ኤንታ ሱ አጮይ ኤንታ ቦላ ግዶ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Addey woyko macci moytillera haasayiko woyko marotiko, enti hayqanaw bessees. Enti shuchan cadetidi hayqo; enta suuthaa acoy enta bolla gido.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ከመካከላችሁ ሙታን ጠሪ ወይም መናፍስት ጠሪ የሆነ ማንኛውም ወንድ ወይም ሴት ይገደል፤ በድንጋይም ይወገሩ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ወንድ ወይም ሴት የሙታን መናፍስት ጠሪዎች ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ይገደሉ፤ በድንጋይ ተወግረው ይገደሉ፤ በሞት የሚቀጡትም በራሳቸው በደል ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ፥ መንፈስ ምውታን ዝፅውዑ፥ ወይ ጠንቈልቲ እንተ ኾይኖም ብእምኒ ተቐጥቂጦም ይቀተሉ፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኣቶም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ መንፈስ ጥንቆላ እንተለዎ፡ ወይ መውደቕ ዛዕጎል እንተ ኾነ፡ ሞት ይሙቱ፡ ብዳርባ ኣምኒ ይቕተልዎም፡ ደጊም ኣብ ልዕሊኦም እዩ። |