Leviticus 20:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ መንፈስ ቅልጣፈ ዘለዎ ወይ ጠንቋሊ ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ ብርግጽ ኪቕተል ኣለዎ። ብዳርባ እምኒ ክቐትልዎም ኣለዎም፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ወንድ ወይም ሴት መና​ፍ​ስ​ትን ቢጠሩ፥ ወይም ጠን​ቋ​ዮች ቢሆኑ ፈጽ​መው ይገ​ደሉ፤ በድ​ን​ጋ​ይም ይው​ገ​ሩ​አ​ቸው፤ በደ​ለ​ኞች ናቸ​ውና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ፤ በድንጋይ ይውገሩአቸው፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ወንድ ወይም ሴት የሙታን መናፍስት ጠሪዎች ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጸመው ይገደሉ፤ በድንጋይ ይውገሩአቸው፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘እት አቱማ አሳይ ዎይ ማጫ አሳይ ሞይትልያና ሃሳይያዋ ዎይ ሻሬቾ ግዶፐ፥ ኡንቱንቱ ሀይቃናዉ በሰ። ኡንቱንቱ ሹቻን ጫደትኖ። ኡንቱንቱ ሱ አጩ ኡንቱንቱ ቦላና’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Itti attuma Asay woy mac'c'a Asay moyttilliyaanna haasayiyaawaa woy shareechcho gidooppe, unttunttu hayk'k'anaw besse. Unttunttu shuchchaan c'adettino. Unttunttu suutsaa ac'uu unttunttu bollana› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Ay asikka intte giddofe moytille xeygizaa woykko marotizaade gidikko izi shuchchan cadetti hayqo; hessaththo ooththizaadey ay asikka hayqon qaxxayettizay ba ooththida mooronna› ga yoota.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኣይ ኣሲካ ኢንቴ ጊዶፌ ሞይቲሌ ጼይጊዛ ዎይኮ ማሮቲዛዴ ጊዲኮ ኢዚ ሹቻን ጫዴቲ ሃይቆ፤ ሄሳ ኦዛዴይ ኣይ ኣሲካ ሃይቆን ቃጻዬቲዛይ ባ ኦዳ ሞሮና› ጋ ዮታ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አደይ ዎይኮ ማጭ ሞይትለራ ሃሳይኮ ዎይኮ ማሮትኮ፥ ኤንቲ ሀይቃናዉ በሴስ። ኤንቲ ሹቻን ጫደትድ ሀይቆ፤ ኤንታ ሱ አጮይ ኤንታ ቦላ ግዶ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Addey woyko macci moytillera haasayiko woyko marotiko, enti hayqanaw bessees. Enti shuchan cadetidi hayqo; enta suuthaa acoy enta bolla gido.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ከመካከላችሁ ሙታን ጠሪ ወይም መናፍስት ጠሪ የሆነ ማንኛውም ወንድ ወይም ሴት ይገደል፤ በድንጋይም ይወገሩ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ወንድ ወይም ሴት የሙታን መናፍስት ጠሪዎች ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ይገደሉ፤ በድንጋይ ተወግረው ይገደሉ፤ በሞት የሚቀጡትም በራሳቸው በደል ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ፥ መንፈስ ምውታን ዝፅውዑ፥ ወይ ጠንቈልቲ እንተ ኾይኖም ብእምኒ ተቐጥቂጦም ይቀተሉ፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኣቶም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ መንፈስ ጥንቆላ እንተለዎ፡ ወይ መውደቕ ዛዕጎል እንተ ኾነ፡ ሞት ይሙቱ፡ ብዳርባ ኣምኒ ይቕተልዎም፡ ደጊም ኣብ ልዕሊኦም እዩ።