Leviticus 20:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኣብ መንጎ ንጹሃትን ርኹሳትን፡ ኣብ መንጎ ርኹሳት ኣዕዋፍን ንጹሃትን ፍልልይ ግበር። ንነፍስኹም ድማ ብኣራዊት ወይ ብኣዕዋፍ ወይ ኣብታ ኣነ ዝፈለጥክዋ ምድሪ ዝንቀሳቐስ ህያው ፍጡር ፍንፉን ኣይትግበሩ። ካባኻትኩም ከም ርኹሳት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንግዲህ በንጹሕና በርኩስ እንስሳ መካከል፥ በንጹሕና በርኩስም ወፍ መካከል ለየሁላችሁ፤ ርኩሳን ናቸው ብዬ በለየኋቸው በእንስሳና በወፍ፥ በምድርም ተንቀሳቃሽ ሁሉ ነፍሳችሁን አታርክሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንግዲህ ንጹሑን እንስሳ ከርኩሱ፥ ንጹሑንም ወፍ ከርኩስ ትለያላችሁ፤ ርኩሶች ናቸው ብዬ በለየኋቸው በእንስሳና በወፍ በምድርም ተንቀሳቃሽ ሁሉ ነፍሳችሁን አታርክሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ንጹሑን እንስሳ ከርኩሱ፥ ንጹሑንም ወፍ ርኩስ ከሆነው ትለያላችሁ፤ ለእናንተ ርኩሶች ናቸው ብዬ በለየኋቸው በእንስሳና በወፍ በምድርም ላይ በሚርመሰመሱ ነፍሳት ሁሉ ራሳችሁን አታርክሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሄዋ ድራዉ ህንተ ጌሻ ግዴዳ መሄቱዋነ ካፎቱዋ ጌሻ ግደናዋንቱፐ ሻኪደ ኤርተ። ታን ሀዋንቱ ህንተንቶ ቱና ጋ ዎዳ መሄቱዋን፥ ካፎቱዋንነ ሳኣን ቃጸረትያባቱዋን ኡባን ህንተ ሁጲያ ቱንሶፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Hewaa diraw hintte geeshsha gideedda mehetuwaanne kafotuwaa geeshsha gidennawanttuppe shaakkiide erite. Taani hawanttu hinttenttoo tuna ga wotseedda mehetuwaan, kafotuwaaninne sa'aan k'aas'erettiyaabatuwaan ubbaan hintte huup'iyaa tunissoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Hessa gishshas intte geesh gidida mehetanne kafota tuna gididaytappe lo7eththidi shaakki erite; tani haytanti inttes tuna ga woththida mehetan, kafotaninne biitta bolla qaaxxiza ay miishshankka inttena tunisopite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ጌሽ ጊዲዳ ሜሄታኔ ካፎታ ቱና ጊዲዳይታፔ ሎኤዲ ሻኪ ኤሪቴ፤ ታኒ ሃይታንቲ ኢንቴስ ቱና ጋ ዎዳ ሜሄታን፥ ካፎታኒኔ ቢታ ቦላ ቃጺዛ ኣይ ሚሻንካ ኢንቴና ቱኒሶፒቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄሳ ግሾ፥ ህንተ ቱናነ ቱና ግዶና መሄታነ ካፎታ ሻክድ ኤርተ። ታኒ ሄሳት ህንተዉ ቱና ጋዳ ዎዳ መሄታ፥ ካፎታነ ቢታን ቃፅያባታ ኡባን ህንተና ቱንሶፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hessa gisho, hinte tunanne tuna gidonna mehetanne kafota shaakidi erite. Taani hessati hintew tuna gada wothida meheta, kafotanne biittan qaaxiyabata ubban hintena tunisopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ንጹሕ በሆኑትና ንጹሕ ባልሆኑት እንስሳት እንዲሁም ንጹሕ በሆኑትና ንጹሕ ባልሆኑት ወፎች መካከል ልዩነት አድርጉ። ርኩስ ነው ብዬ በለየሁት በማንኛውም እንስሳ ወይም ወፍ ወይም በምድር ላይ በሚንቀሳቀስ በማንኛውም ነገር ራሳችሁን አታርክሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ንጹሓን በሆኑትና ንጹሓን ባልሆኑት እንስሶችና ወፎች መካከል ልዩነት አድርጉ፤ እኔ ርኩሳን ናቸው ብዬ ለይቼ ባስታወቅኋችሁና በምድር ላይ በሚገኙ እንስሶች፥ ወፎችና ሌሎችም ነገሮች ሁሉ ራሳችሁን አታርክሱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣርከስ ኣብ መንጎ ንፁሃትን ርኹሳትን እንስሳት፥ ኣብ መንጎ ርኹሳትን ንፁሃትን ኣዕዋፍ ፍለዩ። በቶም ርኹሳት ገይረ ዝፈለኹልኩም እንስሳን ኣዕዋፍን ኣብ ምድሪ ለመም ዝብልን፥ ርእስኹም ኣይተርክሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ ኣብ መንጎ ንጹሃትን ርኹሳትን እንስሳ፡ ኣብ መንጎ ርኹሳትን ኣዕዋፍ ድማ ፍለዩ፡ በቶም ርኹሳት ገይረ ዝፈለኹልኩም እንስሳን ኣዕዋፍን ኣብ ምድሪ ለመም ዚብልን ነፍሳትኩም ኣይተርክሱ። |