Leviticus 20:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ግና ከምዚ በልኩኹም፡ ምድሮም ክትወርስዋ ኢኹም፡ ኣነ ድማ ክትወርስዋ ክህበኩም እየ፡ ጸባን መዓርን ዝመልአት ምድሪ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካብ ካልኦት ዝተፈልዩ ህዝብታት ዝወሰድኩኹም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን እና​ንተ፦ ምድ​ራ​ቸ​ውን ትወ​ር​ሳ​ላ​ችሁ፤ ትወ​ር​ሱ​አ​ትም ዘንድ ወተ​ትና ማር የም​ታ​ፈ​ስ​ሰ​ውን ምድር እሰ​ጣ​ች​ኋ​ለሁ አል​ኋ​ችሁ፤ እኔ ከአ​ሕ​ዛብ የለ​የ​ኋ​ችሁ አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን እናንተን። ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ ትወርሱአትም ዘንድ ወተትና ማር የምታፈስሰውን ምድር እሰጣችኋለሁ አልኋችሁ። እኔ ከአሕዛብ የለየኋችሁ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን እኔ እንዲህ አልኋችሁ፦ ‘ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ እንድትወርሱአትም ወተትና ማር የምታፈስሰውን ምድር እሰጣችኋለሁ።’ እኔ ከአሕዛብ የለየኋችሁ ጌታ አምላካችሁ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ታን ህንተና፥ “ኡንቱንቱ ቢታ ህንተ ላታና፤ ህንተ ሄ ቢታ ህንተዋ ኦናዳን፥ ሄ ማይነ ኤሳይ ጎግያ ቢታ ታን ህንተንቶ እማና” ያጋድ። ታን ህንተና ሀራ አሳቱዋፐ ዱማያ ከሴዳ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin taani hinttena, «Unttunttu biittaa hintte laattana; hintte he biittaa hinttewaa ootsanaadan, he maatsaynne eessay goggiyaa biittaa taani hinttenttoo immana» yaagaad. Taani hinttena hara asatuwaappe dummaya kesseedda Med'inaa Godaa hintte S'oossaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta qasse izippe maaththinne eessi goggiza he cilila biittayo inttena gelththanaas caaqqadis; izokka ta inttes immana; hankko dereppe intte taas shaakettidayta gidana mala ooththiday tana GODAA intte Xoossaa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ቃሴ ኢዚፔ ማኔ ኤሲ ጎጊዛ ሄ ጪሊላ ቢታዮ ኢንቴና ጌልናስ ጫቃዲስ፤ ኢዞካ ታ ኢንቴስ ኢማና፤ ሃንኮ ዴሬፔ ኢንቴ ታስ ሻኬቲዳይታ ጊዳና ማላ ኦዳይ ታና ጎዳ ኢንቴ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ኤንታ ቢታ ላታና፤ ማነ ኤስ ጎገይ ቢታ ህንተዉ እማና። ታኒ ህንተና ሀራ አሳፐ ዱማያዳ ከስዳ፥ ጎዳ ህንተ ፆሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte enta biitta laatana; maathinne eessi goggey biitta hintew immana. Taani hintena hara asaape dummayada kessida, Godaa hinte Xoossaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንተ ግን፣ “ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ ማርና ወተት የምታፈስሰውን አገር ርስት አድርጌ እሰጣችኋለሁ” አልኋችሁ፤ ከአሕዛብ የለየኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ በማርና በወተት የበለጸገችውን ምድር እንድትወርሱ እሰጣችኋለሁ፤ ከሌሎች ሕዝቦች እንድትለዩ ያደረግኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ግና ምድሮም ክትወርሱ ኢኹም፤ ኣነ ኸዓ “ነታ ፀባን መዓርን እተውሕዝ ምድሪ ንርስትኹም ክህበኩም እየ” በልኩኹም። ካብ ህዝብታት ዝፈለኹኹም ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 በልኩኹም ድማ ንስኻትኩም ምድሮም ክትርስትዩ ኢኹም፡ ኣነ ኸኣ እታ ጸባን መዓርን እትውሕዝ ምድሪ ንርስቲ ኽህበኩም ኣየ። ካብ ህዝብታት ዝፈሌኹኹም ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ።