Leviticus 20:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ግና ከምዚ በልኩኹም፡ ምድሮም ክትወርስዋ ኢኹም፡ ኣነ ድማ ክትወርስዋ ክህበኩም እየ፡ ጸባን መዓርን ዝመልአት ምድሪ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካብ ካልኦት ዝተፈልዩ ህዝብታት ዝወሰድኩኹም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን እናንተ፦ ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ ትወርሱአትም ዘንድ ወተትና ማር የምታፈስሰውን ምድር እሰጣችኋለሁ አልኋችሁ፤ እኔ ከአሕዛብ የለየኋችሁ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን እናንተን። ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ ትወርሱአትም ዘንድ ወተትና ማር የምታፈስሰውን ምድር እሰጣችኋለሁ አልኋችሁ። እኔ ከአሕዛብ የለየኋችሁ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን እኔ እንዲህ አልኋችሁ፦ ‘ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ እንድትወርሱአትም ወተትና ማር የምታፈስሰውን ምድር እሰጣችኋለሁ።’ እኔ ከአሕዛብ የለየኋችሁ ጌታ አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ታን ህንተና፥ “ኡንቱንቱ ቢታ ህንተ ላታና፤ ህንተ ሄ ቢታ ህንተዋ ኦናዳን፥ ሄ ማይነ ኤሳይ ጎግያ ቢታ ታን ህንተንቶ እማና” ያጋድ። ታን ህንተና ሀራ አሳቱዋፐ ዱማያ ከሴዳ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin taani hinttena, «Unttunttu biittaa hintte laattana; hintte he biittaa hinttewaa ootsanaadan, he maatsaynne eessay goggiyaa biittaa taani hinttenttoo immana» yaagaad. Taani hinttena hara asatuwaappe dummaya kesseedda Med'inaa Godaa hintte S'oossaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta qasse izippe maaththinne eessi goggiza he cilila biittayo inttena gelththanaas caaqqadis; izokka ta inttes immana; hankko dereppe intte taas shaakettidayta gidana mala ooththiday tana GODAA intte Xoossaa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ቃሴ ኢዚፔ ማኔ ኤሲ ጎጊዛ ሄ ጪሊላ ቢታዮ ኢንቴና ጌልናስ ጫቃዲስ፤ ኢዞካ ታ ኢንቴስ ኢማና፤ ሃንኮ ዴሬፔ ኢንቴ ታስ ሻኬቲዳይታ ጊዳና ማላ ኦዳይ ታና ጎዳ ኢንቴ ጾሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ኤንታ ቢታ ላታና፤ ማነ ኤስ ጎገይ ቢታ ህንተዉ እማና። ታኒ ህንተና ሀራ አሳፐ ዱማያዳ ከስዳ፥ ጎዳ ህንተ ፆሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte enta biitta laatana; maathinne eessi goggey biitta hintew immana. Taani hintena hara asaape dummayada kessida, Godaa hinte Xoossaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተ ግን፣ “ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ ማርና ወተት የምታፈስሰውን አገር ርስት አድርጌ እሰጣችኋለሁ” አልኋችሁ፤ ከአሕዛብ የለየኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ በማርና በወተት የበለጸገችውን ምድር እንድትወርሱ እሰጣችኋለሁ፤ ከሌሎች ሕዝቦች እንድትለዩ ያደረግኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ግና ምድሮም ክትወርሱ ኢኹም፤ ኣነ ኸዓ “ነታ ፀባን መዓርን እተውሕዝ ምድሪ ንርስትኹም ክህበኩም እየ” በልኩኹም። ካብ ህዝብታት ዝፈለኹኹም ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በልኩኹም ድማ ንስኻትኩም ምድሮም ክትርስትዩ ኢኹም፡ ኣነ ኸኣ እታ ጸባን መዓርን እትውሕዝ ምድሪ ንርስቲ ኽህበኩም ኣየ። ካብ ህዝብታት ዝፈሌኹኹም ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |