Leviticus 20:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ንደቂ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍ ካብ ደቂ እስራኤል ወይ ኣብ እስራኤል ዚቕመጡ ወጻእተኛታት፡ ገለ ኻብ ዘርኡ ንሞሎክ ዚህብ፡ ነፍሲ ወከፍ ካብ ዘርኡ ንሞሎክ ዝሃቦ፡ ኵሉ ኻብ ደቂ እስራኤል ወይ ኣብ እስራኤል ዚነብሩ ወጻእተኛታት፡ በሎም። ብርግጽ ክቕተል ኣለዎ፤ ህዝቢ እታ ሃገር ብዳርባ እምኒ ክቐትልዎ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ደግሞ የእስራኤልን ልጆች እንዲህ በላቸው፦ ከእስራኤል ልጆች ወይም በእስራኤል ዘንድ ከሚቀመጡ እንግዶች ማናቸውም ሰው ዘሩን ለሞሎክ አገልግሎት ቢሰጥ ፈጽሞ ይገደል፤ የሀገሩ ሕዝብ በድንጋይ ይውገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞ የእስራኤልን ልጆች እንዲህ በላቸው። ከእስራኤል ልጆች ወይም በእስራኤል ዘንድ ከሚቀመጡ እንግዶች ማናቸውም ሰው ዘሩን ለሞሎክ ቢሰጥ ፈጽሞ ይገደል፤ የአገሩ ሕዝብ በድንጋይ ይውገረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ደግሞ የእስራኤልን ልጆች እንዲህ በላቸው፦ ከእስራኤል ልጆች ወይም በእስራኤል ዘንድ ከሚኖር እንግዳ ማናቸውም ሰው ልጁን ለሞሌክ ቢሰጥ ፈጽሞ ይገደል፤ የአገሩ ሕዝብ በድንጋይ ይውገረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፥ ‘እስራኤልያ አሳፐ ግድና፥ ዎይ በቲደ ዪደ እስራኤልያ ግዶን ደእያ ሀራ ቢታ አሳፐ ግድናካ፥ ኦንነ ባረ ናናቱዋፐ እቱዋ ሞሎካ ግያ ኤቃዉ አደ እሞፐ፥ ሄ አሳይ ሀይቆ፤ ሄ ቢታ አሳይ አ ሹቻን ጫዲደ ዎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda, ‹Israa'eeliyaa asaappe gidina, woy betiide yiide Israa'eeliyaa giddon de'iyaa hara biittaa asaappe gidinakka, ooninne bare naanatuwaappe ittuwaa Molooka giyaa eek'aw aatsiide immooppe, he Asay hayk'k'o; he biittaa Asay Aa shuchchaan c'addiide wod'o. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele nayta, ‹Inttena gidikkonne intte giddon diza hara dere asatappe oonikka molooke geetetti xeygettiza eeqa xoossas ba naytappe issaa aaththi immi beettiko kumeththa Isra7eele dere asay hessaade shuchchan caddi wodho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ናይታ፥ ‹ኢንቴና ጊዲኮኔ ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳታፔ ኦኒካ ሞሎኬ ጌቴቲ ጼይጌቲዛ ኤቃ ጾሳስ ባ ናይታፔ ኢሳ ኣ ኢሚ ቤቲኮ ኩሜ ኢስራኤሌ ዴሬ ኣሳይ ሄሳዴ ሹቻን ጫዲ ዎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ “እስራኤለ አሳፐ ግድን፥ ዎይኮ ህንተ ግዶን ደእያ አላጋ አሳፐ ግድን፥ ኦንካ ባ ናአ ሞሎካ ጌተትያ ኤቃስ አድ እምኮ፥ እ ሀይቆ፤ እስራኤለ አሳይ እያ ሹቻን ጫድድ ዎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaas haysada yaagada oda; “Isra7eele asaape gidin, woyko hinte giddon de7iya allaga asaape gidin, oonika ba na7a moloka geetetiya eeqas aathidi immiko, I hayqo; Isra7eele asay iya shuchan caddidi wodho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለእስራኤላውያን እንዲህ በላቸው፤ ‘ከልጆቹ አንዱን ለሞሎክ የሚሰጥ ማንኛውም እስራኤላዊ ወይም በእስራኤል የሚኖር መጻተኛ ይገደል፤ እርሱንም የአገሩ ሕዝብ በድንጋይ ይውገረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ ብለህ ንገር፦ ከእናንተም ሆነ ወይም በመካከላችሁ ከሚኖሩት የውጪ አገር ተወላጆች ውስጥ፥ ማንም ሰው ሞሌክ ተብሎ ለሚጠራው ባዕድ አምላክ ከልጆቹ አንዱን አሳልፎ ሰጥቶ ቢገኝ መላው የእስራኤል ሕዝብ በድንጋይ ወግሮ ይግደለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ዝኾነ እስራኤላዊ፥ ወይ ኣብ እስራኤል ካብ ዝነብሩ ጓኖት፥ ካብ ደቁ ንጣዖት ሞሎኽ ዝህብ ይቀተል፤ ህዝቢ እስራኤል ከዓ ብእምኒ ቐጥቂጦም ይቕተልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል በሎም፡ ዝኾነ ሰብ ካብ ደቂ እስራኤል፡ ወይ ኣብ እስራኤል ካብ ዚነብሩ ጓኖት፡ ካብ ዘርኡ ንሞሎኽ ዚህብ፡ ሞት ይሙት፡ ህዝቢ እታ ሃገር ብዳርባ እምኒ ይቐተልዎ። |