Leviticus 20:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓንቲ ሰበይቲ ናብ እንስሳ እንተ ቀሪባ ኣብ ልዕሊኡ እንተ ደቀሰት፡ ነታ ሰበይትን ነቲ እንስሳን ቅተልዋ። ብርግጽ ክቕተሉ ኣለዎም፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማንኛዪቱም ሴት ወደ እንስሳ ብትቀርብ፥ ከእርሱም ጋር ብትገናኝ፥ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደሉ፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ በደለኞች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸይቱም ሴት ወደ እንስሳ ብትቀርብ፥ ከእርሱም ጋር ብትገናኝ፥ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንዲት ሴት ወደ ማናቸውም እንስሳ ብትቀርብ፥ ከእርሱም ጋር ብትገናኝ፥ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ማጫ አስ መህያና ግሶፐ ሄ ምሽራቶነ ሄ መህያ ላኡዋካ ዎተ፤ ኡንቱንቱ ሀይቂኖ። ኡንቱንቱ ሱ አጩ ኡንቱንቱ ቦላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti mac'c'a asi mehiyaanna gisooppe he mishiratonne he mehiyaa laa"uwaakka wod'ite; unttunttu hayk'k'ino. Unttunttu suutsaa ac'uu unttunttu bollana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Issi maccassi mehera paratikko izanne he iza parattida mehey nam7ay hayqqetto; istti hayqqizay ba moorida mooronna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኢሲ ማጫሲ ሜሄራ ፓራቲኮ ኢዛኔ ሄ ኢዛ ፓራቲዳ ሜሄይ ናምኣይ ሃይቄቶ፤ ኢስቲ ሃይቂዛይ ባ ሞሪዳ ሞሮና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ማጫስ መሄራ ጋሄትኮ ሄ ማጫስያነ ሄ መሄይ ናምአይ ሀይቆ፤ ኤንታ ሱ አጮይ ኤንታ ቦላ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi maccasi mehera gahetiko he maccasiyanne he mehey nam7ay hayqo; enta suuthaa acoy enta bolla gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘አንዲት ሴት ወደ እንስሳ ቀርባ ግብረ ሥጋ ብትፈጽም፣ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንዲት ሴት ከእንስሳ ጋር ፍትወታዊ ግንኙነት ብታደርግ እርስዋም እንስሳውም ይገደሉ፤ ስለ መሞታቸውም ኀላፊነቱ የራሳቸው ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰበይቲ ድማ ኽትራኸቦ ኢላ ናብ ሓደ እንስሳ እንተ ቐረበት፥ ነታ ሰበይትን ነቲ እንስሳን ቅተልዎም፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኣቶም እዩ እሞ ይቀተሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰበይቲ ድማ ብስጋ ኽትራኸቦ ኢላ ናብ ገለ እንስሳ እንተ ቖረበት፡ ነታ ሰበይትን ነቲ እንስሳን ቅተሎም፡ ሞት ይሙቱ፡ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም እዩ። |