Leviticus 20:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓንቲ ሰበይቲ ናብ እንስሳ እንተ ቀሪባ ኣብ ልዕሊኡ እንተ ደቀሰት፡ ነታ ሰበይትን ነቲ እንስሳን ቅተልዋ። ብርግጽ ክቕተሉ ኣለዎም፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ማን​ኛ​ዪ​ቱም ሴት ወደ እን​ስሳ ብት​ቀ​ርብ፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ብት​ገ​ናኝ፥ ሴቲ​ቱ​ንና እን​ስ​ሳ​ውን ግደሉ፤ ፈጽ​መው ይገ​ደሉ፤ በደ​ለ​ኞች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማናቸይቱም ሴት ወደ እንስሳ ብትቀርብ፥ ከእርሱም ጋር ብትገናኝ፥ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንዲት ሴት ወደ ማናቸውም እንስሳ ብትቀርብ፥ ከእርሱም ጋር ብትገናኝ፥ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት ማጫ አስ መህያና ግሶፐ ሄ ምሽራቶነ ሄ መህያ ላኡዋካ ዎተ፤ ኡንቱንቱ ሀይቂኖ። ኡንቱንቱ ሱ አጩ ኡንቱንቱ ቦላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti mac'c'a asi mehiyaanna gisooppe he mishiratonne he mehiyaa laa"uwaakka wod'ite; unttunttu hayk'k'ino. Unttunttu suutsaa ac'uu unttunttu bollana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Issi maccassi mehera paratikko izanne he iza parattida mehey nam7ay hayqqetto; istti hayqqizay ba moorida mooronna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኢሲ ማጫሲ ሜሄራ ፓራቲኮ ኢዛኔ ሄ ኢዛ ፓራቲዳ ሜሄይ ናምኣይ ሃይቄቶ፤ ኢስቲ ሃይቂዛይ ባ ሞሪዳ ሞሮና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ ማጫስ መሄራ ጋሄትኮ ሄ ማጫስያነ ሄ መሄይ ናምአይ ሀይቆ፤ ኤንታ ሱ አጮይ ኤንታ ቦላ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi maccasi mehera gahetiko he maccasiyanne he mehey nam7ay hayqo; enta suuthaa acoy enta bolla gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘አንዲት ሴት ወደ እንስሳ ቀርባ ግብረ ሥጋ ብትፈጽም፣ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንዲት ሴት ከእንስሳ ጋር ፍትወታዊ ግንኙነት ብታደርግ እርስዋም እንስሳውም ይገደሉ፤ ስለ መሞታቸውም ኀላፊነቱ የራሳቸው ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰበይቲ ድማ ኽትራኸቦ ኢላ ናብ ሓደ እንስሳ እንተ ቐረበት፥ ነታ ሰበይትን ነቲ እንስሳን ቅተልዎም፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኣቶም እዩ እሞ ይቀተሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰበይቲ ድማ ብስጋ ኽትራኸቦ ኢላ ናብ ገለ እንስሳ እንተ ቖረበት፡ ነታ ሰበይትን ነቲ እንስሳን ቅተሎም፡ ሞት ይሙቱ፡ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም እዩ።