Leviticus 20:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብኣይ ሰበይትን ኣዲኣን እንተ ወሲዱ፡ ክፍኣት እዩ፡ ንሱን ንሳቶምን ብሓዊ ኪቃጸሉ ኣለዎም። ኣብ ማእከልኩም ክፍኣት ከም ዘይህሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማናቸውም ሰው እናቲቱንና ልጂቱን ቢያገባ ኀጢአት ነው፤ በመካከላቸው ኀጢአት እንዳይሆን እርሱንና እነርሱን በእሳት ያቃጥሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው እናቲቱንና ልጂቱን ቢያገባ ርኵሰት ነው፤ በመካከላችሁ ኃጢአት እንዳይሆን እርሱና እነርሱ በእሳት ይቃጠሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማናቸውም ሰው እናቲቱንና ልጂቱን ቢያገባ ዝሙት ነው፤ በመካከላችሁ አመንዝራ እንዳይኖር እርሱና እነርሱ በእሳት ይቃጠሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት አሳይ ናቶነ አቶነ እትፐ አክያዋ ግዶፐ፥ ሄዌ ቱናባ፤ ህንተ ግዶን ቱናተይ ደኤና ማላ፥ እነ ኡንቱንቱነ ታማን ጹገትኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti Asay naattonne aattonne ittippe akkiyaawaa gidooppe, hewe tunabaa; hintte giddon tunatetsay de'enna mala, inne unttunttunne taman s'uugettino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Issi asi aayeyonne nayo machcho ekkiko heytantti ooththida harassiza hanoza gishshas heedzdzayka taman xuugetti hayqqetto; heytantta mala iita hanoy intte giddon polettanaas bessenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኢሲ ኣሲ ኣዬዮኔ ናዮ ማቾ ኤኪኮ ሄይታንቲ ኦዳ ሃራሲዛ ሃኖዛ ጊሻስ ሄይካ ታማን ጹጌቲ ሃይቄቶ፤ ሄይታንታ ማላ ኢታ ሃኖይ ኢንቴ ጊዶን ፖሌታናስ ቤሴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ናእዉነ አይዉ ማቾ ኤክኮ፥ ሄስ ቱናባ። ህንተ ግዶን ቱናተ ዶና መላ እነ ኤንቲ ታማን ፁገቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi na7iwunne aayiw macho ekiko, hessi tunabaa. Hinte giddon tunatethi doonna mela inne enti taman xuugeto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘አንድ ሰው አንዲትን ሴትና እናቷን ቢያገባ፣ አድራጎቱ ጸያፍ ነው፤ በመካከላችሁ እንዲህ ዐይነት ርኩሰት እንዳይገኝ ሰውየውና ሴቶቹ በእሳት ይቃጠሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ሰው እናትና ሴት ልጅዋን ቢያገባ፥ ስለ ፈጸሙት ክፉ ድርጊት ሦስቱም በእሳት ተቃጥለው ይገደሉ፤ እንዲህ ያለው ነገር በመካከላችሁ መፈጸም የለበትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ ሰብ፥ ንኖኣን ንጓላን እንተ ኣእተወን፥ እዙይ ርኽሰት እዩ እሞ ንሱን ንሳተንን ብሓዊ ይቃፀሉ። ከምዙይ ዝበለ ርኽሰት ኣብ ማእኸልኩም ኣይረኸብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓደ ሰብ ድማ ጓልን ኣዲኣን ኣንተ ኣእተወ፡ እዚ ርኽሰት እዩ፡ ርኽሰት ኣብ ማኣከልኩም ከይርከብሲ፡ ንሱን ንሳተንን ብሓዊ ይንደዳ። |