Leviticus 20:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብኣይ ምስ መርዓቱ እንተ ረኺቡ፡ ክልቲኦም ብርግጽ ይቕተሉ፡ ዕግርግር ፈጢሮም እዮም። ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ማና​ቸ​ውም ሰው ከም​ራቱ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ፈጽ​መው ይገ​ደሉ፤ ጸያፍ ነገር አድ​ር​ገ​ዋል፤ በደ​ለ​ኞች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማናቸውም ሰው ከምራቱ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ደማቸውም በላያቸው ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ማናቸውም ሰው ከምራቱ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ደማቸውም በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት አሳይ ባረ ናኣ ማቻትና ግሶፐ፥ ኡንቱንቱ ላኡካ ሀይቂኖ። ኡንቱንቱ ቱናባ ኦድኖ። ኡንቱንቱ ሱ አጩ ኡንቱንቱ ቦላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti Asay bare na'aa machchattinna gisooppe, unttunttu laa"uukka hayk'k'ino. Unttunttu tunabaa ootseeddino. Unttunttu suutsaa ac'uu unttunttu bollana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi asi baas naaza machchira laymatikko he laymatidayti nam7ayka hayqon qaxxayettetto; asho dabboteth layman tunisida gishshas istti hayqon qaxxayettizay ba moorida mooronna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኣሲ ባስ ናዛ ማቺራ ላይማቲኮ ሄ ላይማቲዳይቲ ናምኣይካ ሃይቆን ቃጻዬቴቶ፤ ኣሾ ዳቦቴ ላይማን ቱኒሲዳ ጊሻስ ኢስቲ ሃይቆን ቃጻዬቲዛይ ባ ሞሪዳ ሞሮና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ባ ናኣ ማችዉ ፃልኮ፥ ኤንቲ ናምአይ ሀይቆ። ኤንቲ ቱናባ ኦዶሶና፤ ኤንታ ሱ አጮይ ኤንታ ቦላ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi ba na7aa machiw xaalliko, enti nam7ay hayqo. Enti tunabaa oothidosona; enta suuthaa acoy enta bolla gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘አንድ ሰው ከልጁ ሚስት ጋር ግብረ ሥጋ ቢፈጽም፣ ሁለቱም ይገደሉ፤ ነውር አድርገዋልና ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ሰው ከምራቱ ጋር ቢያመነዝር ሁለቱም በሞት ይቀጡ፤ የሥጋን ዝምድና በዝሙት በማርከሳቸው ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ሰበይቲ ወዱ ዝደቐሰ ሰብ፥ ክልቲኦም ይቀተሉ፤ ነውሪ ገይሮም እዮም እሞ፥ ደሞም ኣብ ልዕሊኣቶም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ ሰበይቲ ወዱ ዝደቀሰ ሰብ፡ ክልቲኣኦም ሞት ይሙቱ። ነውሪ ገይሮም ኣዮም፡ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም እዩ።