Leviticus 20:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብኣይ ምስ መርዓቱ እንተ ረኺቡ፡ ክልቲኦም ብርግጽ ይቕተሉ፡ ዕግርግር ፈጢሮም እዮም። ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማናቸውም ሰው ከምራቱ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ በደለኞች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው ከምራቱ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ደማቸውም በላያቸው ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማናቸውም ሰው ከምራቱ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ደማቸውም በራሳቸው ላይ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት አሳይ ባረ ናኣ ማቻትና ግሶፐ፥ ኡንቱንቱ ላኡካ ሀይቂኖ። ኡንቱንቱ ቱናባ ኦድኖ። ኡንቱንቱ ሱ አጩ ኡንቱንቱ ቦላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti Asay bare na'aa machchattinna gisooppe, unttunttu laa"uukka hayk'k'ino. Unttunttu tunabaa ootseeddino. Unttunttu suutsaa ac'uu unttunttu bollana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi baas naaza machchira laymatikko he laymatidayti nam7ayka hayqon qaxxayettetto; asho dabboteth layman tunisida gishshas istti hayqon qaxxayettizay ba moorida mooronna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኣሲ ባስ ናዛ ማቺራ ላይማቲኮ ሄ ላይማቲዳይቲ ናምኣይካ ሃይቆን ቃጻዬቴቶ፤ ኣሾ ዳቦቴ ላይማን ቱኒሲዳ ጊሻስ ኢስቲ ሃይቆን ቃጻዬቲዛይ ባ ሞሪዳ ሞሮና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ባ ናኣ ማችዉ ፃልኮ፥ ኤንቲ ናምአይ ሀይቆ። ኤንቲ ቱናባ ኦዶሶና፤ ኤንታ ሱ አጮይ ኤንታ ቦላ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi ba na7aa machiw xaalliko, enti nam7ay hayqo. Enti tunabaa oothidosona; enta suuthaa acoy enta bolla gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘አንድ ሰው ከልጁ ሚስት ጋር ግብረ ሥጋ ቢፈጽም፣ ሁለቱም ይገደሉ፤ ነውር አድርገዋልና ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ሰው ከምራቱ ጋር ቢያመነዝር ሁለቱም በሞት ይቀጡ፤ የሥጋን ዝምድና በዝሙት በማርከሳቸው ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ሰበይቲ ወዱ ዝደቐሰ ሰብ፥ ክልቲኦም ይቀተሉ፤ ነውሪ ገይሮም እዮም እሞ፥ ደሞም ኣብ ልዕሊኣቶም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ሰበይቲ ወዱ ዝደቀሰ ሰብ፡ ክልቲኣኦም ሞት ይሙቱ። ነውሪ ገይሮም ኣዮም፡ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም እዩ። |