Leviticus 20:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ምስ ሰበይቲ ኣቦኡ ዚራኸብ ሰብኣይ ድማ ሕፍረት ኣቦኡ ኣቃሊዑ እዩ። ክልቲኦም ብርግጽ ክቕተሉ ኣለዎም፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማናቸውም ሰው ከአባቱ ሚስት ጋር ቢተኛ የአባቱን ኀፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ሁለቱም ፈጽመው ይገደሉ፤ በደለኞች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው ከአባቱ ሚስት ጋር ቢተኛ የአባቱን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማናቸውም ሰው ከአባቱ ሚስት ጋር ቢተኛ የአባቱን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ አዉዋ ማቻትና ግሴዳ አሳይ ባረ አዉዋ ካዉሽሴዳ፤ ኡንቱንቱ ላኡካ ሀይቂኖ። ኡንቱንቱ ሱ አጩ ኡንቱንቱ ቦላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare aawuwaa machchattinna giseedda Asay bare aawuwaa kawushshiseedda; unttunttu laa"uukka hayk'k'ino. Unttunttu suutsaa ac'uu unttunttu bollana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi ba aawa machchira laymatikko ba aawa kawushshida gishshas he laymatidayti nam7ayka hayqon qaxxayettetto; istti hayqon qaxxayettizay ba moorida mooronna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኣሲ ባ ኣዋ ማቺራ ላይማቲኮ ባ ኣዋ ካዉሺዳ ጊሻስ ሄ ላይማቲዳይቲ ናምኣይካ ሃይቆን ቃጻዬቴቶ፤ ኢስቲ ሃይቆን ቃጻዬቲዛይ ባ ሞሪዳ ሞሮና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ባ አዋ ማችዉ ፃልኮ፥ እ ባ አዋ ካዉሽስ፤ ኤንቲ ናምአይ ሀይቆ። ኤንታ ሱ አጮይ ኤንታ ቦላ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi ba aawa machiw xaalliko, I ba aawa kawushis; enti nam7ay hayqo. Enta suuthaa acoy enta bolla gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘አንድ ሰው ከአባቱ ሚስት ጋር ግብረ ሥጋ ቢፈጽም አባቱን አዋርዷል፤ ሰውየውና ሴትየዋ ይገደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ሰው የአባቱ ሚስት ከሆነችው ሴት ጋር ቢተኛ፥ የአባቱን ኀፍረተ ሥጋ ስለ ገለጠ እርሱና ሴትዮዋ ሁለቱም በሞት ይቀጡ፤ የተፈረደባቸውም በራሳቸው በደል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ሰበይቲ ኣቦኡ ዝደቀሰ ሰብ፥ ንሕፍረት ኣቦኡ ቐሊዑ እዩ እሞ፥ ክልቲኦም ይቀተሉ፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኣቶም እዩ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ሰበይቲ ኣቡኡ ዝደቀሰ ሰብ፡ ሕፍረት ኣቧኡ ቐልዔ፡ ክልቲኦም ሞት ይሙቱ፡ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ኣዩ። |