Leviticus 20:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ምስ ሰበይቲ ኣቦኡ ዚራኸብ ሰብኣይ ድማ ሕፍረት ኣቦኡ ኣቃሊዑ እዩ። ክልቲኦም ብርግጽ ክቕተሉ ኣለዎም፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ማና​ቸ​ውም ሰው ከአ​ባቱ ሚስት ጋር ቢተኛ የአ​ባ​ቱን ኀፍ​ረተ ሥጋ ገል​ጦ​አል፤ ሁለ​ቱም ፈጽ​መው ይገ​ደሉ፤ በደ​ለ​ኞች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማናቸውም ሰው ከአባቱ ሚስት ጋር ቢተኛ የአባቱን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ማናቸውም ሰው ከአባቱ ሚስት ጋር ቢተኛ የአባቱን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረ አዉዋ ማቻትና ግሴዳ አሳይ ባረ አዉዋ ካዉሽሴዳ፤ ኡንቱንቱ ላኡካ ሀይቂኖ። ኡንቱንቱ ሱ አጩ ኡንቱንቱ ቦላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bare aawuwaa machchattinna giseedda Asay bare aawuwaa kawushshiseedda; unttunttu laa"uukka hayk'k'ino. Unttunttu suutsaa ac'uu unttunttu bollana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi asi ba aawa machchira laymatikko ba aawa kawushshida gishshas he laymatidayti nam7ayka hayqon qaxxayettetto; istti hayqon qaxxayettizay ba moorida mooronna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኣሲ ባ ኣዋ ማቺራ ላይማቲኮ ባ ኣዋ ካዉሺዳ ጊሻስ ሄ ላይማቲዳይቲ ናምኣይካ ሃይቆን ቃጻዬቴቶ፤ ኢስቲ ሃይቆን ቃጻዬቲዛይ ባ ሞሪዳ ሞሮና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ባ አዋ ማችዉ ፃልኮ፥ እ ባ አዋ ካዉሽስ፤ ኤንቲ ናምአይ ሀይቆ። ኤንታ ሱ አጮይ ኤንታ ቦላ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi ba aawa machiw xaalliko, I ba aawa kawushis; enti nam7ay hayqo. Enta suuthaa acoy enta bolla gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘አንድ ሰው ከአባቱ ሚስት ጋር ግብረ ሥጋ ቢፈጽም አባቱን አዋርዷል፤ ሰውየውና ሴትየዋ ይገደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ሰው የአባቱ ሚስት ከሆነችው ሴት ጋር ቢተኛ፥ የአባቱን ኀፍረተ ሥጋ ስለ ገለጠ እርሱና ሴትዮዋ ሁለቱም በሞት ይቀጡ፤ የተፈረደባቸውም በራሳቸው በደል ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ሰበይቲ ኣቦኡ ዝደቀሰ ሰብ፥ ንሕፍረት ኣቦኡ ቐሊዑ እዩ እሞ፥ ክልቲኦም ይቀተሉ፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኣቶም እዩ እሞ።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ ሰበይቲ ኣቡኡ ዝደቀሰ ሰብ፡ ሕፍረት ኣቧኡ ቐልዔ፡ ክልቲኦም ሞት ይሙቱ፡ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ኣዩ።