Leviticus 2:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ መስዋእቲ ምግቢ በዅሪ ንእግዚኣብሄር ኣቕርብዎ፣ ኣብ መሰውኢ ግና ከም ጥዑም ጨና ኣይሕደግ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህንም ዐሥራት አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር ታቀርባላችሁ፤ ነገር ግን ለእግዚአብሔር ለበጎ መዓዛ በመሠዊያው ላይ አይቀርቡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህንም የበኵራት ቍርባን አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር ታቀርባላችሁ፤ እንደ ጣፋጭ ሽታ ግን በመሠዊያው ላይ አይቃጠሉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህንም የበኵራት ቁርባን አድርጋችሁ ለጌታ ታቀርባላችሁ፤ እንደ መዓዛው ያማረ ሽታ ግን በመሠዊያው ላይ አይቃጠሉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ላይን ላይን ጫከትያ ካፐ ጼራ ከሲደ፥ ጾሳዉ አሀናዉ ዳንዳዪታ፤ ሽን ሄዋ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ኦደ፥ ጾሳዉ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ጹገተና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte laytsan laytsan c'akettiyaa katsaappe s'eeraa kessiide, S'oossaw ahanaw danddayiita; shin hewaa sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa ootsiide, S'oossaw yarshshiyaa sa'aa bollan s'uugettenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Layththan layththan kath shiishshiza wode koyro maxettida kaththaafe xeera yarsho ooththidi GODAAS ekki yiite; he yarshozi yarsho yarshizasozan taman xuugettofo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላይን ላይን ካ ሺሺዛ ዎዴ ኮይሮ ማጼቲዳ ካፌ ጼራ ያርሾ ኦዲ ጎዳስ ኤኪ ዪቴ፤ ሄ ያርሾዚ ያርሾ ያርሺዛሶዛን ታማን ጹጌቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳታ ባይራ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሻናዉ ዳንዳኤታ፥ ሽን ሳዎ ቶንኩ ግያ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሾ በሳን ፁጎፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hayisata bayra yarsho oothidi Godaas yarshanaw danda7eeta, shin sawo tonku giya yarsho oothidi Godaas yarsho bessan xuuggofite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህን የበኵራት ቍርባን አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ማቅረብ ትችላላችሁ፤ ነገር ግን ሽታው ደስ የሚያሰኝ ቍርባን ሆነው በመሠዊያ ላይ ለመቃጠል አይቀርቡም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በየዓመቱ የመከር መጀመሪያ ከእህላችሁ በኲራት አድርጋችሁ የምታቀርቡትንም መባ ለእግዚአብሔር ታመጣላችሁ፤ እርሱ ግን በመሠዊያው ላይ አይቃጠል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም መስዋእቲ ቐዳማይ ፍረ ናብ እግዚኣብሄር ኣቕርብዎ፤ ግና ኸም ጥዑም ጨና ኣብ መሰውኢ ኣይቃፀል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከም መስዋእቲ ቐዳማይ ፍረ ናብ እግዚእብሄር ኣቕርብዎ፡ ግናኸ ከም ጥዑም ጨና ኣብ መሰውኢ ኣይገበር። |