Leviticus 19:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ እቲ ዚበልዖ ዘበለ፡ ንመቕደስ እግዚኣብሄር ስለ ዘርከሶ፡ ኣበሳኡ ይስከም፡ እታ ነፍሲ ድማ ካብ ህዝቡ ክትጠፍእ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የበ​ላ​ውም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ቀ​ደ​ሰ​ውን ነገር አር​ክ​ሶ​አ​ልና ኀጢ​አ​ቱን ይሸ​ከ​ማል፤ ያም ሰው ከሕ​ዝቡ ተለ​ይቶ ይጥፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የበላውም ለእግዚአብሔር የተቀደሰውን ነገር አርክሶአልና ኃጢአቱን ይሸከማል፤ ያም ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱንም የሚበላ ማናቸውም ሰው ለጌታ የተቀደሰውን ነገር አርክሶአልና በደሉን ይሸከማል፤ ያም ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጠፋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ምያ ኦንነ ባረ ናጋራን ኦሸቴ፤ አያዉ ጎፐ፥ እ መና ጎዳዉ ጌሻ ግዴዳዋ ቱንሴዳ። ሄ አሳይ ባረ አሳ ግዶፐ ቦሄቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa miyaa ooninne bare nagaran ooshettee; ayaw gooppe, I Med'inaa Godaw geeshsha gideeddawaa tunisseedda. He Asay bare asaa giddoppe bohetto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izappe midaadey oonikka taas dummatidayssa hada miishsha mala qoodida gishshas izi ba nagaran oyshettana; hessaadey ba dere asaa giddofe shaaketti dhayo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛፔ ሚዳዴይ ኦኒካ ታስ ዱማቲዳይሳ ሃዳ ሚሻ ማላ ቆዲዳ ጊሻስ ኢዚ ባ ናጋራን ኦይሼታና፤ ሄሳዴይ ባ ዴሬ ኣሳ ጊዶፌ ሻኬቲ ዮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ምያ ኦንካ ጎዳስ ጌሽ ግድዳባ ቱንስዳ ግሾ ባ ናጋራን ኦይሸታና። ሄ ኡራይ ባ አሳ ግዶፈ ኩረቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa miya oonika Godaas geeshshi gididaba tunisida gisho ba nagaran oyshetana. He uray ba asaa giddofe kuretto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከመሥዋዕቱ የሚበላ ማንኛውም ሰው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተቀደሰውን ነገር አርክሷልና ይጠየቅበታል፤ ያም ሰው ከወገኑ ተለይቶ ይጥፋ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእርሱ የሚበላ ማንም ሰው ለእኔ የተቀደሰውን እንደ ተራ ነገር በመቊጠሩ በደል ይሆንበታል፤ ከሕዝቤም ይለያል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝበልዖ ድማ፥ እቲ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ ኣርኪሱ እዩሞ፥ ሓጢኣቱ ኽስከም እዩ፤ ካብ ህዝቡ ኸዓ ይወገድ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዝበልዖ ድማ፡ እቲ ንእግዚኣብሄር እተቐደሰ ኣርኪሱ እዩ እሞ፡ ክፍኣቱ ይጸውር፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ኸኣ ካብ ህዝባ ክትምንቆስ እያ።