Leviticus 19:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ምሳኻ ዚነብር ጓና ግና ከምቲ ኣብ ማእከልኩም እተወልደ ኪኸውን እዩ፣ ከም ነፍስኻ ድማ ኣፍቅሮ። ኣብ ምድሪ ግብጺ ጓኖት ኔርኩም። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተ በግብፅ ምድር እንግዶች ነበራችሁና፤ ወደ እናንተ የመጣ እንግዳ እንደ ሀገር ልጅ ይሁንላችሁ፤ እርሱን እንደ ራሳችሁ ውደዱት፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ በግብፅ ምድር እንግዶች ነበራችሁና ከእናንተ ጋር የሚቀመጥ እንግዳ እንደ አገር ልጅ ይሁንላችሁ፥ እርሱንም እንደ ራስህ ውደድ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ በግብጽ ምድር እንግዶች ነበራችሁና ከእናንተ ጋር የሚቀመጥ እንግዳ እንደ አገሩ ተወላጅ አድርጋችሁ ተመልከቱት፥ እርሱንም እንደራሳችሁ አድርጋችሁ ውደዱት፤ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ጋድያን ህንተናና ደእያ በተ አሳ ህንተ ቢታ አሳዳን ጼልተ፤ አ ህንተ ሁጲያዳን ሲቅተ። አያዉ ጎፐ፥ ህንተካ ካሰ ግብጼ ጋድያን በተ ግዲደ ደኤድታ። ታን፥ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte gadiyaan hinttenana de'iyaa bete asaa hintte biittaa asaadan s'eellite; Aa hintte huup'iyaadan siik'ite. Ayaw gooppe, hinttekka kase Gibs'e gadiyaan bete gidiide de'eeddita. Taani, Med'inaa Goday, hintte S'oossaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte intte dere asas ooththiza mala isttaskka lo7o ooththite; intte inttena siiqiza mala isttaka siiqite; kase intteka Gibxe biittan beteta gididayssa yuushshi qopite; tani GODAA intte Xoossaa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢንቴ ዴሬ ኣሳስ ኦዛ ማላ ኢስታስካ ሎኦ ኦቴ፤ ኢንቴ ኢንቴና ሲቂዛ ማላ ኢስታካ ሲቂቴ፤ ካሴ ኢንቴካ ጊብጼ ቢታን ቤቴታ ጊዲዳይሳ ዩሺ ቆፒቴ፤ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ቢታን ደእያ በተ አስ ህንተ ጋደ አሳዳ ፄልተ፤ እያ ህንተ ሁጰዳ ዶስተ። ህንተ ካሰ ግብፀ ቢታን በተ አስ ግድድ ደእደታ። ታኒ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte biittan de7iya bete asi hinte gade asada xeellite; iya hinte huupheda dosite. Hinte kase Gibxe biittan bete asi gididi de7ideta. Taani Godaa, hinte Xoossaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብሯችሁ የሚኖረው መጻተኛ እንደ ገዛ ወገናችሁ ይታይ፤ እንደ ራሳችሁም ውደዱት፤ እናንተም በግብፅ መጻተኞች ነበራችሁና፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእስራኤላዊ ወገናችሁ በምታደርጉት ዐይነት መልካም ነገር አድርጉላቸው፤ እንደ ራሳችሁም አድርጋችሁ ውደዱአቸው፤ እናንተም ከዚህ በፊት በግብጽ ምድር ባዕዳን እንደ ነበራችሁ አስታውሱ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም እውን ኣብ ምድሪ ግብፂ ጓኖት ኔርኩም ኢኹም እሞ፥ እቲ ምሳኻትኩም ዝነብር ጓና ኣባኻትኩም ከም ወዲ ዓዲ ይኹን፤ ከም ርእስኹምውን ፍተውዎ፤ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩምውን ኣብ ምድሪ ግብጺ ጓኖት ኔርኩም ኢኹም እሞ፡ እቲ ምሳኻትኩም ዚነብር ጓና ኣባኻትኩም ከም ወዲ ዓዲ ይኹን፡ ከም ነፍስኻ ኸኣ ፍተዎ። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |