Leviticus 19:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሓምሸይቲ ዓመት ድማ ፍረኡ ምእንቲ ኼፍሪ፡ ካብ ፍሪኡ ብላዕ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአምስተኛውም ዓመት ፍሬውን ብሉ፤ ፍሬውም ይበዛላችኋል፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍሬውም ይበዛላችሁ ዘንድ የአምስተኛውን ዓመት ፍሬ ብሉ፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የተትረፈረፈም ፍሬ አብዝተው እንዲሰጡዋችሁ የአምስተኛውን ዓመት ፍሬ ብሉ፤ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄ ም አይፊ ህንተንቶ ሎይ ዳራና ማላ፥ እቼሸን ላይ አይፍያ ሚተ። ህንተ ሀዋዳን ኦፐ፥ ህንተ ም አይፊ ዳራና። ታን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin he mitsaa ayfii hinttenttoo loytsi darana mala, ichcheshentso laytsaa ayfiyaa miite. Hintte hawaadan ootsooppe, hintte mitsaa ayfii darana. Taani Med'inaa Goday hintte S'oossaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ichchashanththo layththan qasse miththaa ayfeza inttes miite; intte hessaththo histtiko ayfe ayfiza intte miththay woden woden inttes immiza ayfey kaseppe gede gujetti gujetti baana; tani GODAA intte Xoossaa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢቻሻን ላይን ቃሴ ሚ ኣይፌዛ ኢንቴስ ሚቴ፤ ኢንቴ ሄሳ ሂስቲኮ ኣይፌ ኣይፊዛ ኢንቴ ሚይ ዎዴን ዎዴን ኢንቴስ ኢሚዛ ኣይፌይ ካሴፔ ጌዴ ጉጄቲ ጉጄቲ ባና፤ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እቻሻን ላይን ሄ ም አይፍያ ሚተ። ህንተ ሄሳዳ ኦኮ፥ ህንተ ም አይፈይ ዳራና። ታኒ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ichashantho laythan he mithaa ayfiya miite. Hinte hessada oothiko, hinte mithaa ayfey darana. Taani Godaa, hinte Xoossaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአምስተኛው ዓመት ግን ፍሬውን ትበላላችሁ፤ በዚህም ሁኔታ ፍሬው ይበዛላችኋል፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአምስተኛው ዓመት ግን ፍሬውን ትበላላችሁ፤ ይህን ብታደርጉ ዛፎቻችሁ በየጊዜው የሚሰጡአችሁ ፍሬ ይበልጥ እየበዛ ይሄዳል፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ሓምሸይቲ ዓመት ግና ፍረኡ ብልዑ፤ ስለዙይ ከዓ በዚሑ ኽፈርየልኩም እዩ፤ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብዚሑ ኽፈርየልኩምሲ፡ ኣብ ሓምሰይቲ ዓመት ፍሬኡ ብልዑ። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |