Leviticus 19:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብታ ምድሪ ምስ መጻእኩም፡ ክትበልዕዎ ዅሉ ዓይነት ኣእዋም ምስ ተኸልኩም ድማ፡ ፍሬታቶም ከም ዘይግዙር ጌርካ ቘጽሮ። ንሰለስተ ዓመት ዘይግዙር ይኹነልኩም። ዘይብላዕ ክኸውን ይኽእል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ​ሚ​ሰ​ጣ​ችሁ ምድር በገ​ባ​ችሁ ጊዜ፥ የሚ​በላ የፍሬ ዛፍ ሁሉ በተ​ከ​ላ​ች​ሁም ጊዜ ከር​ኵ​ሰቱ ሁሉ ታጠ​ሩ​ታ​ላ​ችሁ፤ የሦ​ስቱ ዓመት ፍሬም ርኩስ ነው፤ አይ​በ​ላም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ አገሩም በገባችሁ ጊዜ፥ የሚበላ የፍሬ ዛፍ ሁሉ በተከላችሁም ጊዜ፥ ፍሬውን እንዳልተገረዘ ትቈጥሩታላችሁ፤ ሦስት ዓመት እንዳልተገረዘ ይሆንላችኋል፤ አይበላም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ወደ ምድሪቱም ገብታችሁ የሚበላ የፍሬ ዛፍ ሁሉ በተከላችሁ ጊዜ፥ ፍሬውን እንዳልተገረዘ ትቈጥሩታላችሁ፤ ሦስት ዓመት ለእናንተ እንዳልተገረዘ ይሆናል፤ አይበላም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ህንተ ካናነ ቢታ ገልያ ዎደ፥ አይፍያ ምያ አይ ቆሞ ም ቶኮፐካ፥ ሄ ም አይፍያ ሜተተናዋዳን ፓይድተ፤ ሄዙ ላይይ ዉራናዉ ሄ ም አይፊ ሜተተና፤ አ ሞፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Hintte Kanaane biittaa geliyaa wode, ayfiyaa miyaa ay k'ommo mitsaa tokkooppekka, he mitsaa ayfiyaa meetettennawaadan paydite; heezzu laytsay wuranaw he mitsaa ayfii meetettenna; Aa mooppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Intte Kanaane gelidi ayfe ayfiza mith tokkiko he ayfe ayfiza miththaya ayfe doommoosofe biidi heedzdzu layth gakkanaas immiza ayfey meetettontta digettidayssa erite; he layththatan he miththata ayfe moopite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኢንቴ ካናኔ ጌሊዲ ኣይፌ ኣይፊዛ ሚ ቶኪኮ ሄ ኣይፌ ኣይፊዛ ሚያ ኣይፌ ዶሞሶፌ ቢዲ ሄ ላይ ጋካናስ ኢሚዛ ኣይፌይ ሜቴቶንታ ዲጌቲዳይሳ ኤሪቴ፤ ሄ ላይታን ሄ ሚታ ኣይፌ ሞፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተ ካናነ ቢታ ገልያ ዎደ አይፈ እምያ አይ ቆሞ ም ቶክኮካ፥ ሄ ም አይፈይ ሜተቶና መላ ድገትዳይሳ አኬክተ። ሄ ላይ ዉራና ጋካናዉ ሄ ም አይፈይ ሜተቶፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinte Kanaane biitta geliya wode ayfe immiya ay qommo mithi tokikoka, he mithaa ayfey meetetonna mela digetidaysa akeekite. Heedzu laythi wurana gakanaw he mithaa ayfey meetetofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ወደ ምድሪቱ ገብታችሁ ማንኛውንም ዐይነት ፍሬ የሚሰጥ ዛፍ በምትተክሉበት ጊዜ፣ ፍሬው ለመብላት የተከለከለ መሆኑን ዕወቁ፤ ለሦስት ዓመትም የተከለከለ በመሆኑ አይበላ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ወደ ከነዓን ምድር ገብታችሁ ማንኛውንም ፍሬ የሚሰጥ ዛፍ በምትተክሉበት ጊዜ እስከ መጀመሪያው ሦስት ዓመት ድረስ የሚሰጠውን ፍሬ መብላት የተከለከለ መሆኑን አስታውሱ። በእነዚህም ዓመቶች ውስጥ ፍሬው አይበላም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብታ ምድሪ ምስ ኣተኹም፥ ኵሉ ዓይነት ዝብላዕ ኦም ድማ ምስ ተኸልኩም፥ ነቲ ፍረኡ ኸም ዘይተገርዘ ጌርኩም ረአይዎ። ሰለስተ ዓመት ከም ዘይተገርዘ ይኹንኩም፤ ኣይበላዕውን።
Amharic Tigrinya 2011 ናብታ ምድሪ ምስ ኣቶኹም ኩሉ ዓይነት ዚብላዕ ኦም ምስ ተኸልኩም፡ ነቲ ፍርኤ ኸም ዝይትገብረ ርአይዎ። ሰለስተ ዓመት ከም ዘይተገዝረ ርኣይዎ። ሰለስተ ዓመት ከም ዘይተገዝረ ይኹንኩም፡ ኣይብላዕ ድማ።