Leviticus 19:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኻህን ድማ በቲ ዝገበሮ ሓጢኣት ኣብ ቅድሚ የሆዋ በቲ መስዋእቲ በደል ይዕረቐሉ። እቲ ዝገበሮ ሓጢኣት ድማ ይቕረ ክግበረሉ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም ስለ ሠራው ኀጢ​አት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በበ​ደል መሥ​ዋ​ዕት በግ ያስ​ተ​ሰ​ር​ይ​ለ​ታል፤ የሠ​ራ​ውም ኀጢ​አት ይቀ​ር​ለ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም ስለ ሠራው ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት በበደል መሥዋዕት በግ ያስተሰርይለታል፤ የሠራውም ኃጢአት ይቀርለታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም ስለ ሠራው ኃጢአት በጌታ ፊት የበደል መሥዋዕት በሆነው በግ ለእርሱ ያስተሰርይለታል፥ የሠራውም ኃጢአት ይቅር ይባላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄሲ ሄ ናቁዋ ያርሹዋ ዶርሳ አኪደ፥ ብታኒ ኦዳ ናጋራ መና ጎዳ ስንን አቶ ጊሴ፤ እ ኦዳ ናጋራይካ አቶ ጌተታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eesii he naak'uwaa yarshshuwaa dorssaa akkiide, bitanii ootseedda nagaraa Med'inaa Godaa sintsan atto giissee; I ootseedda nagaraykka atto geetettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeesezikka hessaade nagara wursanaas Xoossa sinththan qoho yarshos imettida dharshoza shiishsho; izaade nagaraykka atto geetettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴዚካ ሄሳዴ ናጋራ ዉርሳናስ ጾሳ ሲንን ቆሆ ያርሾስ ኢሜቲዳ ርሾዛ ሺሾ፤ ኢዛዴ ናጋራይካ ኣቶ ጌቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነይ ሄ ናቆ ያርሾ ማራዝያ ኤክድ፥ ኡራ ናጋራ አቶተስ ጎዳ ስንን ያርሼስ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiney he naaqo yarsho maraziya ekidi, ura nagara atotethas Godaa sinthan yarshees; iya nagaray atto geetetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህኑም በበደል መሥዋዕቱ አውራ በግ፣ ሰውየው ስለ ሠራው ኀጢአት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያስተሰርይለታል፤ ኀጢአቱም ይቅር ይባልለታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህኑም የዚያን ሰው ኃጢአት በአውራ በጉ የበደል መሥዋዕት ያስተሰርይለታል፤ እኔ እግዚአብሔርም በደሉን ይቅር እለዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣቱ ኸዓ እቲ ኻህን በቲ ኽንዲ በደል ዝስዋእ ማጕላ ገይሩ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የስተስርየሉ፤ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣቱ ድማ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለ እቲ ዝገብሮ ሓጢኣቱ ኸኣኣ እቲ ኻህን በቲ ድዑል መስዋእቲ በደል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የተዐርቆ፡ እቲ ዝገብሮ ሓጢኣቱ ድማ ይሕደገሉ።