Leviticus 19:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ በቲ ዝገበሮ ሓጢኣት ኣብ ቅድሚ የሆዋ በቲ መስዋእቲ በደል ይዕረቐሉ። እቲ ዝገበሮ ሓጢኣት ድማ ይቕረ ክግበረሉ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም ስለ ሠራው ኀጢአት በእግዚአብሔር ፊት በበደል መሥዋዕት በግ ያስተሰርይለታል፤ የሠራውም ኀጢአት ይቀርለታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም ስለ ሠራው ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት በበደል መሥዋዕት በግ ያስተሰርይለታል፤ የሠራውም ኃጢአት ይቀርለታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም ስለ ሠራው ኃጢአት በጌታ ፊት የበደል መሥዋዕት በሆነው በግ ለእርሱ ያስተሰርይለታል፥ የሠራውም ኃጢአት ይቅር ይባላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሲ ሄ ናቁዋ ያርሹዋ ዶርሳ አኪደ፥ ብታኒ ኦዳ ናጋራ መና ጎዳ ስንን አቶ ጊሴ፤ እ ኦዳ ናጋራይካ አቶ ጌተታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesii he naak'uwaa yarshshuwaa dorssaa akkiide, bitanii ootseedda nagaraa Med'inaa Godaa sintsan atto giissee; I ootseedda nagaraykka atto geetettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeesezikka hessaade nagara wursanaas Xoossa sinththan qoho yarshos imettida dharshoza shiishsho; izaade nagaraykka atto geetettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴዚካ ሄሳዴ ናጋራ ዉርሳናስ ጾሳ ሲንን ቆሆ ያርሾስ ኢሜቲዳ ርሾዛ ሺሾ፤ ኢዛዴ ናጋራይካ ኣቶ ጌቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ሄ ናቆ ያርሾ ማራዝያ ኤክድ፥ ኡራ ናጋራ አቶተስ ጎዳ ስንን ያርሼስ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney he naaqo yarsho maraziya ekidi, ura nagara atotethas Godaa sinthan yarshees; iya nagaray atto geetetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህኑም በበደል መሥዋዕቱ አውራ በግ፣ ሰውየው ስለ ሠራው ኀጢአት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያስተሰርይለታል፤ ኀጢአቱም ይቅር ይባልለታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑም የዚያን ሰው ኃጢአት በአውራ በጉ የበደል መሥዋዕት ያስተሰርይለታል፤ እኔ እግዚአብሔርም በደሉን ይቅር እለዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣቱ ኸዓ እቲ ኻህን በቲ ኽንዲ በደል ዝስዋእ ማጕላ ገይሩ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የስተስርየሉ፤ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣቱ ድማ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለ እቲ ዝገብሮ ሓጢኣቱ ኸኣኣ እቲ ኻህን በቲ ድዑል መስዋእቲ በደል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የተዐርቆ፡ እቲ ዝገብሮ ሓጢኣቱ ድማ ይሕደገሉ። |