Leviticus 19:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ሰበይቲ ስጋዊ ርክብ ዝገብር ዘበለ ድማ፡ ባርያ፡ ንሰብኣይ ተሓጽያ፡ ከቶ ዘይተበጀወት፡ ሓርነት ዘይሃበት። ክትግረፍ እያ፤ ንሳቶም ሓራ ስለ ዘይነበረት፡ ዘይክቕተሉ ይኽእሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ማና​ቸ​ውም ሰው ከሴት ባሪያ ጋር ቢተኛ፥ እር​ስ​ዋም ለባል የተ​ሰ​ጠች፥ ዋጋ​ዋም ያል​ተ​ከ​ፈለ፥ አር​ነት ያል​ወ​ጣች ብት​ሆን፥ ቅጣት አለ​ባ​ቸው፤ አር​ነት አል​ወ​ጣ​ች​ምና አይ​ገ​ደ​ሉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማናቸውም ሰው ከሴት ባሪያ ጋር ቢተኛ፥ እርስዋም ለባል የተሰጠች ዋጋዋም ያልተከፈለ አርነት ያልወጣች ብትሆን፥ ቅጣት አለባቸው፤ አርነት አልወጣችምና አይገደሉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ማናቸውም ሰው በባርነት ሥር ካለች ሴት ጋር ቢተኛ፥ እርሷም ለሌላ ሰው ታጭታ ነገር ግን ሙሉ ለሙሉ ያልተዋጀች ወይም አርነት ያልወጣች ብትሆን፥ ይህ አድራጎት ቅጣት ይረኖረዋል፤ ሆኖም አርነት አልወጣችምና አይገደሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘እት አሳይ ሀራ አሳ ገላናዉ ጊጋ ኡቴዳ ዳንጋጽራትና ግሶፐ፥ ቃይ ሄ ዳንጋጽራታካ ባረ ዳንጋጽረተፐ ዎዘታቤናኖ ግዶፐ፥ ኡንቱንቱ ሙረታናዉ በሴ፤ ሽን እዛ ባረ ዳንጋጽረተፐ ዎዘታቤና ድራዉ፥ ኡንቱንታ ዎናዉ ኮሸና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Itti Asay hara asaa gelanaw giiga utteedda danggaas'iratina gisooppe, k'ay he danggaas'iratakka bare danggaas'iretetsaappe wozettabeennaano gidooppe, unttunttu murettanaw bessee; shin iza bare danggaas'iretetsaappe wozettabeenna diraw, unttuntta wod'anaw koshshenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Issaadey hara asara giigetta uttida aylleyra laymatikko izakka ba aylleteththafe wozzettonttaaro gidikko izaadey qaxxayetto; gidikkoka iza wozzettontta gishshas nam7ayka hayqqofetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኢሳዴይ ሃራ ኣሳራ ጊጌታ ኡቲዳ ኣይሌይራ ላይማቲኮ ኢዛካ ባ ኣይሌቴፌ ዎዜቶንታሮ ጊዲኮ ኢዛዴይ ቃጻዬቶ፤ ጊዲኮካ ኢዛ ዎዜቶንታ ጊሻስ ናምኣይካ ሃይቆፌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስ አስ አዝናስ ኦይሸታዳ ደእሽን፥ ዎዞ ሚሸይ እመትድ ዉሮናሽን ዎይኮ ላአ ከዮናሽን፥ ሄ አይለራ አቅኮ ኤንቲ ሴረታናዉ በሴስ፥ ሽን ኤንቲ ሀይቃናዉ በሰና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Issi asi azinas oyshetada de7ishin, wozo miishey imetidi wuronnashin woyko la77a keyonnashin, he ayllera aqiko enti seeretanaw bessees, shin enti hayqanaw bessenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘አንድ ሰው ለሌላ ከታጨች ሴት ባሪያ ጋር ግብረ ሥጋ ቢፈጽም፣ ሴቲቱም ያልተዋጀች ወይም ነጻ ያልወጣች ብትሆን ይቀጣል፤ ነገር ግን ሴቲቱ ነጻ ስላልወጣች አይገደሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው ልጃገረድ የሆነች አገልጋዩን ለሌላ ሰው ቊባት ትሆን ዘንድ ለመሸጥ ካስማማ በኋላ ገዢው ገንዘቡን ከፍሎ ከመጨረሱ በፊት ሻጩ ከልጃገረዲቱ ጋር ፍትወታዊ ግንኙነት ቢያደርግ ሁለቱም ይቀጣሉ፤ ሆኖም እርስዋ ገና ነጻ ያልወጣች አገልጋዩ ስለ ሆነች የሞት ቅጣት አይፈጸምባቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ሰብ ምስ ሓንቲ ዋጋ ሓርነታ ዘይተኸፍለላ፥ ወይ ሓርነት ዘይተውሃባ፥ ንሓደ ሰብኣይ ዝተሓፅየት ባርያ ዝኾነት ጓል፥ ደቂሱ እንተ ተረኽበ ኽልቲኦም ይቀፅዑ። ሓራ ስለ ዘይወፀት ግና ኣይቀተሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰባኣይ ምስ ሓንቲ ብዋጋ ሓራ ዘይወጸት፡ ሓራ ድማ ዝይተዋህባ፡ ባርያ ኽነሳ ንሓደ ሰብኣይ እተሓጽየት ሰበይቲ ደቂሱ ኣንተ ተራኸባ፡ ንሳ ሓራ ስለ ዘይወጸት ግና ይቀጽዑ ደኣ እምበር፡ ኣይሙቱ፡