Leviticus 18:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕፍረት ሓፍትኻ፡ ጓል ኣቦኻ ወይ ጓል ኣዴኻ፡ ኣብ ውሽጢ ሃገር ይኹን ኣብ ወጻኢ ተወሊዳ፡ ሕፍረቶም ኣይተቃልዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእኅትህን ኀፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአባትህ ልጅ ወይም የእናትህ ልጅ በቤት ወይም በውጭ የተወለደች ብትሆን፥ ኀፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእኅትህን ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአባትህ ልጅ ወይም የእናትህ ልጅ፥ በቤት ወይም በውጭ የተወለደች ብትሆን፥ ኃፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእኅትህን ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአባትህ ልጅ ወይም የእናትህ ልጅ፥ በአገር ቤት ወይም በውጭ አገር የተወለደች ብትሆን፥ ኃፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ነ አሹዋ አሙዋ ፖላናዉ ነ ምቻትና ግሶፓ፤ ዎይ ቃይ ሶን የለቴዳ ዎይ ካረን የለቴዳ ነ አዉዋ ዎይ ነ ዳይ ናትናካ ግሶፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ne ashuwaa amuwaa polanaw ne michchatina gisoppa; woy k'ay son yeletteedda woy karen yeletteedda ne aawuwaa woy ne daay naattinakka gisoppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ne michcheyra laymatoppa; hessaththoka nenara issife diccidaaro gidiin woykko harason diccidaaro gidiin ne aaway yelida hara machchi naa woykko ne aaya hara azinas yelida macca nayra laymatoppa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔ ሚቼይራ ላይማቶፓ፤ ሄሳካ ኔናራ ኢሲፌ ዲጪዳሮ ጊዲን ዎይኮ ሃራሶን ዲጪዳሮ ጊዲን ኔ ኣዋይ ዬሊዳ ሃራ ማቺ ና ዎይኮ ኔ ኣያ ሃራ ኣዚናስ ዬሊዳ ማጫ ናይራ ላይማቶፓ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነ ምችዉ ፃሎፋ፤ ሶን የለትዳ ዎይኮ ካረን የለትዳ ነ አዋ ናእዉ ዎይኮ ነ አየ ናእዉ ፃሎፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ne michiw xaallofa; son yeletida woyko karen yeletida ne aawa na7iw woyko ne aaye na7iw xaallofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ከእኅትህ ጋር ግብረ ሥጋ አትፈጽም፤ በቤት ወይም በውጭ የተወለደች ብትሆን፣ ከአባትህ ወይም ከእናትህ ሴት ልጅ ጋር በግብረ ሥጋ አትገናኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእኅትህ ጋር የፍትወተ ሥጋ ግንኙነት አታድርግ፤ የአባትህ ልጅ ወይም የናትህ ልጅ፥ በቤት ወይም በውጪ የተወለደች ብትሆን ኀፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕፍረት ሓፍትኻ ኣይትቕላዕ፤ ጓል ኣቦኻ ወይ ጓል እኖኻ ኣብ ቤት እተወለደት ወይ ኣብ ወፃኢ እተወለደት ሕፍረታ ኣይትቕላዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕፍረት ሓብትኻ ኣይትቕላዕ፡ ጓል ኣባኾ ወይ ጓል ኣዴኻ፡ ኣብ ቤት እተወልደት ወይ ኣብ ግዳም እተወልደት፡ ሕፍረታ ኣይትቕላዕ። |