Leviticus 18:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኻብዚ ቅድሜኹም እተገብረ ፍንፉን ተግባራት ንኸይትገብሩ፡ ብእኡ ኸኣ ንርእስኹም ኸይትረክስ፡ ስርዓተይ ሓልዉ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ከእናንተ በፊት የነበሩ ሰዎች የሠሩትን ጸያፍ የሆነውን ወግ ሁሉ እንዳትሠሩ፥ በእርሱም እንዳትረክሱ ሥርዐቴን ጠብቁ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ከእናንተ በፊት የነበሩ ሰዎች የሠሩትን ጸያፍ የሆነውን ወግ ሁሉ እንዳትሠሩ፥ በእርሱም እንዳትረክሱ ሥርዓቴን ጠብቁ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ከእናንተ በፊት በምድሪቱ ላይ የተደረገውን ጸያፍ ወግ ሁሉ ፈጽሞ እንዳታደርጉ፥ በእርሱም ራሳችሁን ፈጽሞ እንዳትረክሱ ሥርዓቴን ጠብቁ፤ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሄዋ ድራዉ ህንተፐ ካሰ ደኤዳ አሳቱ ኦዳ ቱና ኦሶቱዋ ኡባ ኦደ ህንተ ቱነናዳን፥ ህንተ ታ አዛዙዋ ናግተ፤ ታን፥ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Hewaa diraw hintteppe kase de'eedda asatuu ootseedda tuna oosotuwaa ubbaa ootsiide hintte tunennaadan, hintte ta azazuwaa naagite; Taani, Med'inaa Goday, hintte S'oossaa› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas inttefe kase sinththan biitta bolla diza asati ooththida tuna oosota ubbaa ooththidi intte tunontta mala ta azazota naagite; tani GODAA intte Xoossaa.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢንቴፌ ካሴ ሲንን ቢታ ቦላ ዲዛ ኣሳቲ ኦዳ ቱና ኦሶታ ኡባ ኦዲ ኢንቴ ቱኖንታ ማላ ታ ኣዛዞታ ናጊቴ፤ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ህንተፈ ካሰ ደእዳ አሳት ኦዳ ቱና ኦሶታ ኡባ ኦድ ህንተ ቱኖና መላ ታ ኪታ ናግተ፤ ታኒ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, hintefe kase de7ida asati oothida tuna oosota ubbaa oothidi hinte tunonna mela ta kiitta naagite; taani Godaa, hinte Xoossaa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ትእዛዜን ጠብቁ፤ ከእናንተ በፊት በምድሪቱ የኖሩ ሰዎች ካደረጓቸው አስጸያፊ ድርጊቶች አንዱንም አትፈጽሙ፤ በእነዚህም ራሳችሁን አታርክሱ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔ የምሰጣችሁን ትእዛዝ ሁሉ ፈጽሙ፤ ከእናንተ በፊት በምድሪቱ ይፈጽሙት የነበረውን የረከሰ ልማድ አትከተሉ፤ ከእነዚህ አሳፋሪ ተግባሮች አንዱንም በመፈጸም ራሳችሁን አታርክሱ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እቶም ቅድሜኹም ዝነበሩ ሰባት ዝገብርዎ ዝነበሩ ዝረኸሰ ስርዓታት ከይትገብሩ፤ ብእኡ ኸዓ ኸይትረኽሱ፤ እቲ ኽትሕልውዎ ኢለ ዝኣዘዝኩኹም ሓልዉ፤ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ቕድሜኹም ዚገብርው ዝነበሩ ርኹስ ስራታት ከይትገብሩ ብእኡ ኸኣ ከይትርኽሱ፡ እቲ ኽትልውዎ ኢለ ዝኣዘዝክኹም ሓልው። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ። |