Leviticus 18:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ግብሪ እታ ዝነበርኩምላ ምድሪ ግብጺ፡ ኣይትግበሩ። ከምቲ ኣነ ዘብጽሓኩም ምድሪ ከነኣን ግብርታት ኣይትግበሩ። ብስርዓታቶም ከኣ ኣይትመላለሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንደ ተቀ​መ​ጣ​ች​ሁ​ባት እንደ ግብፅ ምድር ሥራ አት​ሥሩ፤ እኔም ወደ እር​ስዋ እን​ደ​ማ​ገ​ባ​ችሁ እንደ ከነ​ዓን ምድር ሥራ አት​ሥሩ፤ በሥ​ር​ዐ​ታ​ቸ​ውም አት​ሂዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ ተቀመጣችሁባት እንደ ግብፅ ምድር ሥራ አትሥሩ፤ እኔም ወደ እርስዋ እንደማገባችሁ እንደ ከነዓን ምድር ሥራ አትሥሩ፤ በሥርዓታቸውም አትሂዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በተቀመጣችሁባት በግብጽ ምድር እንደሚያደርጉት እናንተም እንዲሁ አታድርጉ፤ እኔም ወደማመጣችሁ ስፍራ ወደ ሆነው በከነዓን ምድር ላይ እንደሚያደርጉት እናንተም እንዲሁ አታድርጉ፤ በሥርዓታቸውም አትሂዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ካሰ ደኤዳ ግብጼ ቢታ አሳይ ኦያዋዳን ኦፕተ፤ ዎይ ሀእ ታን ህንተና አፍያ ካናነ ቢታ አሳይ ኦያዋዳንካ ኦፕተ፤ ኡንቱንቱ ዎጋካ ካሎፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte kase de'eedda Gibs'e biittaa Asay ootsiyaawaadan ootsoppite; woy ha"i taani hinttena afiyaa Kanaane biittaa Asay ootsiyaawaadankka ootsoppite; unttunttu wogaakka kaalloppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) kase intte heen de7ida Gibxe biitta asay woykko buro ta inttena gelththana Kanaane biittan diza dere asay ooththiza shaattiza ooso intte ooththoftenne istta hano kaallofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሴ ኢንቴ ሄን ዴኢዳ ጊብጼ ቢታ ኣሳይ ዎይኮ ቡሮ ታ ኢንቴና ጌልና ካናኔ ቢታን ዲዛ ዴሬ ኣሳይ ኦዛ ሻቲዛ ኦሶ ኢንቴ ኦፍቴኔ ኢስታ ሃኖ ካሎፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ካሰ ደእዳ ግብፀ አሳይ ኦይሳዳ ኦፕተ፤ ዎይኮ ሀእ ታኒ ህንተና ገልስያ ካናነ ቢታ አሳይ ኦይሳዳ ኦፕተ፤ ኤንታ ዎጋ ካሎፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte kase de7ida Gibxe asay ootheysada oothopite; woyko ha77i taani hintena gelsiya Kanaane biitta asay ootheysada oothopite; enta wogaa kaallopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በኖራችሁበት በግብፅ እነርሱ እንደሚያደርጉት አታድርጉ፤ እኔ በማስገባችሁ በከነዓን እንደሚያደርጉትም አታድርጉ፤ ልማዳቸውንም አትከተሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በኖራችሁባት በግብጽ ምድር፥ ወይም አሁን እኔ በማስገባችሁ በከነዓን ምድር የሚኖሩ አሕዛብ የሚያደርጉትን አታድርጉ፤ ሥርዓታቸውንም አትከተሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም ግብሪ እታ ዝነበርኩምዋ ምድሪ ግብፂ ኣይትግበሩ። ከም ግብሪ እታ ኣነ ናብኣ ዘእትወኩም ሃገር ከነዓን ድማ ኣይትግበሩ፤ ብስርዓቶም እውን ኣይትንበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከም ግብሪ እታ ዝነበርኩምዋ ምድሪ ግብጺ ኣይትግበሩ። ከም ግብሪ እታ ኣነ ናብኣ ዘእተውኩም ሃገር ከንኣን ድማ ኣይትግበሩ፡ ብስርዓቶምውን ኣይትመላለሱ።