Leviticus 18:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ግብሪ እታ ዝነበርኩምላ ምድሪ ግብጺ፡ ኣይትግበሩ። ከምቲ ኣነ ዘብጽሓኩም ምድሪ ከነኣን ግብርታት ኣይትግበሩ። ብስርዓታቶም ከኣ ኣይትመላለሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ ተቀመጣችሁባት እንደ ግብፅ ምድር ሥራ አትሥሩ፤ እኔም ወደ እርስዋ እንደማገባችሁ እንደ ከነዓን ምድር ሥራ አትሥሩ፤ በሥርዐታቸውም አትሂዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ ተቀመጣችሁባት እንደ ግብፅ ምድር ሥራ አትሥሩ፤ እኔም ወደ እርስዋ እንደማገባችሁ እንደ ከነዓን ምድር ሥራ አትሥሩ፤ በሥርዓታቸውም አትሂዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተቀመጣችሁባት በግብጽ ምድር እንደሚያደርጉት እናንተም እንዲሁ አታድርጉ፤ እኔም ወደማመጣችሁ ስፍራ ወደ ሆነው በከነዓን ምድር ላይ እንደሚያደርጉት እናንተም እንዲሁ አታድርጉ፤ በሥርዓታቸውም አትሂዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ካሰ ደኤዳ ግብጼ ቢታ አሳይ ኦያዋዳን ኦፕተ፤ ዎይ ሀእ ታን ህንተና አፍያ ካናነ ቢታ አሳይ ኦያዋዳንካ ኦፕተ፤ ኡንቱንቱ ዎጋካ ካሎፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte kase de'eedda Gibs'e biittaa Asay ootsiyaawaadan ootsoppite; woy ha"i taani hinttena afiyaa Kanaane biittaa Asay ootsiyaawaadankka ootsoppite; unttunttu wogaakka kaalloppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | kase intte heen de7ida Gibxe biitta asay woykko buro ta inttena gelththana Kanaane biittan diza dere asay ooththiza shaattiza ooso intte ooththoftenne istta hano kaallofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ኢንቴ ሄን ዴኢዳ ጊብጼ ቢታ ኣሳይ ዎይኮ ቡሮ ታ ኢንቴና ጌልና ካናኔ ቢታን ዲዛ ዴሬ ኣሳይ ኦዛ ሻቲዛ ኦሶ ኢንቴ ኦፍቴኔ ኢስታ ሃኖ ካሎፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ካሰ ደእዳ ግብፀ አሳይ ኦይሳዳ ኦፕተ፤ ዎይኮ ሀእ ታኒ ህንተና ገልስያ ካናነ ቢታ አሳይ ኦይሳዳ ኦፕተ፤ ኤንታ ዎጋ ካሎፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte kase de7ida Gibxe asay ootheysada oothopite; woyko ha77i taani hintena gelsiya Kanaane biitta asay ootheysada oothopite; enta wogaa kaallopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኖራችሁበት በግብፅ እነርሱ እንደሚያደርጉት አታድርጉ፤ እኔ በማስገባችሁ በከነዓን እንደሚያደርጉትም አታድርጉ፤ ልማዳቸውንም አትከተሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኖራችሁባት በግብጽ ምድር፥ ወይም አሁን እኔ በማስገባችሁ በከነዓን ምድር የሚኖሩ አሕዛብ የሚያደርጉትን አታድርጉ፤ ሥርዓታቸውንም አትከተሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም ግብሪ እታ ዝነበርኩምዋ ምድሪ ግብፂ ኣይትግበሩ። ከም ግብሪ እታ ኣነ ናብኣ ዘእትወኩም ሃገር ከነዓን ድማ ኣይትግበሩ፤ ብስርዓቶም እውን ኣይትንበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከም ግብሪ እታ ዝነበርኩምዋ ምድሪ ግብጺ ኣይትግበሩ። ከም ግብሪ እታ ኣነ ናብኣ ዘእተውኩም ሃገር ከንኣን ድማ ኣይትግበሩ፡ ብስርዓቶምውን ኣይትመላለሱ። |