Leviticus 18:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕፍረት ሰበይትን ጓላን ኣይተቃልዕ፣ ንጓላ ወዳ ወይ ጓል ጓላ ድማ ሕፍረታ ከተቃልዕ ኣይትውሰድ። ናይ ቀረባ ኣዝማዳ እዮም እሞ፡ እዚ ክፉእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሴ​ት​ንና የሴት ልጅ​ዋን ኀፍ​ረተ ሥጋ አት​ግ​ለጥ፤ የወ​ንድ ልጅ​ዋን ሴት ልጅ ወይም የሴት ልጅ​ዋን ሴት ልጅ ኀፍ​ረተ ሥጋ​ዋን ትገ​ልጥ ዘንድ አታ​ግባ፤ ዘመ​ዶች ናቸው፤ ኀጢ​አት ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሴትንና የሴት ልጅዋን ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የወንድ ልጅዋን ሴት ልጅ ወይም የሴት ልጅዋን ሴት ልጅ ኃፍረተ ሥጋዋን ትግለጥ ዘንድ አታግባ፤ ዘመዶች ናቸው፤ ዝሙት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሴትንና የሴት ልጇን ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የወንድ ልጇን ሴት ልጅ ወይም የሴት ልጇን ሴት ልጅ ኃፍረተ ሥጋዋን ለመግለጥ እርሷን አታግባ፤ ዘመዶች ናቸው፤ ዝሙት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ነ አሹዋ አሙዋ ፖላናዉ ምሽራትናነ እ ናትናነ ላኡዋና ግሶፓ። እ ናት ናትና ዎይ ቃይ እ ናኣ ናትናካ ግሶፓ፤ ኡንቱንቱ እዝዉ ማታ ዳቦ ግድያ ድራዉ፥ ሄዌ ሻርሙጻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ne ashuwaa amuwaa polanaw mishiratinanne I naattinanne laa'uwaanna gisoppa. I naatti naattinna woy k'ay I na'aa naattinakka gisoppa; unttunttu iziw mata dabbo gidiyaa diraw, hewe sharmus'a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Aayeyranne nayra zin7ofa; izis nay naaza nayranne nays nay nayra zin7ofa; isttika izas mata dabbo gidida gishshas hessaththo hanoy kawushshateththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣዬይራኔ ናይራ ዚንኦፋ፤ ኢዚስ ናይ ናዛ ናይራኔ ናይስ ናይ ናይራ ዚንኦፋ፤ ኢስቲካ ኢዛስ ማታ ዳቦ ጊዲዳ ጊሻስ ሄሳ ሃኖይ ካዉሻቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አይዉነ እ ናእዉ ፃሎፋ፤ እ ናኤ ናእዉ ዎይኮ እ ናኣ ናእዉ ፃሎፋ። ኤንቲ እዉ ማታ ዳቦ ግድያ ግሾ፥ ሄስ ኢታ ቱና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Aayiwunne I na7iw xaallofa; I na7e na7iw woyko I na7aa na7iw xaallofa. Enti iw mata dabbo gidiya gisho, hessi iita tuna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ከእናቲቱና ከሴት ልጇ ጋር ግብረ ሥጋ አትፈጽም፤ ከወንድ ልጇ ሴት ልጅ ወይም ከሴት ልጇ ሴት ልጅ ጋር ግብረ ሥጋ አትፈጽም፤ እነርሱ የሥጋ ዘመዶቿ ናቸው፤ ይህም ጸያፍ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእናትና ከሴት ልጅዋ፥ እንዲሁም ከልጅ ልጆችዋ ጋር ፍትወታዊ ግንኙነት አታድርግ፤ እነርሱም የቅርብ ዘመዶችህ ስለ ሆኑ ኃጢአት ይሆንብሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕፍረት እኖን ጓልን ኣይትቕላዕ፤ ሕፍረት ጓል ጓላን ሕፍረት ጓል ወዳንውን ኣይትቕላዕ፤ ንሳተን ቀረባ ኣዝማድ እየን እሞ ዝሙት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕፍረት ሰበይትን ጓላን ኣይትቕላዕ፡ ጓል ወዳ ጓል ጓላ ድማ ሕፍረታ ንምቕላዕ ኣይትውሰድ፡ ንሳተን ቀረባ ዘመድ እየን እሞ፡ ገበን ኣዩ።