Leviticus 18:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕፍረት ጓል ወድኻ ወይ ጓል ጓልካ፡ ሕፍረቶም ኣይተቃልዕ፡ ምኽንያቱ ንሳቶም ናትካ ሕፍረት እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የወንድ ልጅህን ሴት ልጅ ኀፍረተ ሥጋ ወይም የሴት ልጅህን ሴት ልጅ ኀፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአንተ ኀፍረተ ሥጋ ነውና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የወንድ ልጅህን ሴት ልጅ ኃፍረተ ሥጋዋን ወይም የሴት ልጅህን ሴት ልጅ ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአንተ ኃፍረተ ሥጋ ነውና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የወንድ ልጅህን ሴት ልጅ ኃፍረተ ሥጋዋን ወይም የሴት ልጅህን ሴት ልጅ ኃፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ፤ የእነርሱ ኃፍረተ ሥጋ የአንተ ኃፍረተ ሥጋ ነውና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ነ አሹዋ አሙዋ ፖላናዉ ነ ናኣ ናትና ዎይ ነ ናት ናትና ግሶፓ። ነ ሁጲያዉ ኔና ካዉሻሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ne ashuwaa amuwaa polanaw ne na'aa naattinna woy ne naatti naattinna gisoppa. Ne huup'iyaw neena kawushshaasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Nees yeella gidontta mala nees naaza nayra, woykko nees nay nayra laymatoppa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔስ ዬላ ጊዶንታ ማላ ኔስ ናዛ ናይራ፥ ዎይኮ ኔስ ናይ ናይራ ላይማቶፓ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነ ናኣ ናእዉ ዎይኮ ነ ናኤ ናእዉ ፃላዳ ነ ነና ካዉሾፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ne na7aa na7iw woyko ne na7e na7iw xaallada ne nena kawushofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ከወንድ ልጅህ ሴት ልጅ ወይም ከሴት ልጅህ ሴት ልጅ ጋር ግብረ ሥጋ አትፈጽም፤ ይህ አንተን ያዋርዳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኀፍረተ እንዳይሆንብህ ከልጅ ልጅህ ጋር ፍትወታዊ ግንኙነት አታድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ ጓል ወድኻ ወይ ናይ ጓል ጓልካ ሕፍረት ስጋ ኣይትቕላዕ፤ ሕፍረት ስጋኻ እዩሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕፍረት ጓል ወድኻ ወይ ጓል ጓልካ፡ ሕፍረትካ እዩ እሞ፡ ሕፍረተን ኣይትቕላዕ። |