Leviticus 17:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደጊም ድማ መስዋእቶም ነቶም ደድሕሪኦም ኣመንዝራ ዝገበሩ ኣጋንንቲ ኣየቕርቡን እዮም። ንወለዶኦም ዘልኣለማዊ ሕጊ ክኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መሥዋዕታቸውንም ደግሞ ተከትለው ላመነዘሩባቸው ለሰይጣናት አይሠዉ። ይህ ለእነርሱ ለልጅ ልጃቸው ለዘለዓለም ሥርዐት ይሁን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መሥዋዕታቸውንም ደግሞ ተከትለው ላመነዘሩባቸው ለሰይጣናት አይሠዉ። ይህ ለእነርሱ ለልጅ ልጃቸው ለዘላለም ሥርዓት ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ተከትለዋቸው ላመነዘሩባቸው ለሰይጣናት ከእንግዲህ ወዲህ መሥዋዕታቸውን አይሠዉም። ይህ ለእነርሱ ለልጅ ልጃቸው ለዘለዓለም ሥርዓት ይሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ጾሳ ካልያዋ አጊደ ካሌዳ ጻላሄቶ ላኤን ባረንቱ ያርሹዋ ያርሾፕኖ። ሀዌ ኡንቱንቶነ ይያ የለታ ኡባዉ መናዉ ዎጋ ግዶ’ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay S'oossaa kaalliyaawaa aggiide kaalleedda s'alahetoo laa"entso barenttu yarshshuwaa yarshshoppino. Hawe unttunttoonne yiyaa yeletaa ubbaw med'inaw woga gido› yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele nayti istta ammanoppe haassiza daydanththatas yarsho ooththidi ba mehe beettooson beettooson yarshos shukkanaas bessenna; hessika isttassinne isttafe guye yeleta ubbaas mernaa woga gidi de7o. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ናይቲ ኢስታ ኣማኖፔ ሃሲዛ ዳይዳንታስ ያርሾ ኦዲ ባ ሜሄ ቤቶሶን ቤቶሶን ያርሾስ ሹካናስ ቤሴና፤ ሄሲካ ኢስታሲኔ ኢስታፌ ጉዬ ዬሌታ ኡባስ ሜርና ዎጋ ጊዲ ዴኦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ጎዳ አግድ ካልዳ ቱና አያናታስ ዛሪድ ባንታ ያርሹዋ ያርሾፎ። ሄስ ኤንታዉነ ያና የለተ ኡባስ መርና ዎጋ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Godaa aggidi kaallida tuna ayyaanatas zaaridi banta yarshuwa yarshofo. Hessi entawunne yaana yeletethaa ubbaas merinaa woga gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በፊት ላመነዘሩባቸው አጋንንት ከእንግዲህ ወዲህ ማንኛውንም መሥዋዕት ሊሠዉ አይገባም። ይህ ለእነርሱና ከእነርሱ በኋላ ለሚነሣው ትውልድ ሁሉ የዘላለም ሥርዐት ይሁን።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ ከእምነታቸው ለሚያርቁአቸው አጋንንት መሥዋዕት አድርገው እንስሶቻቸውን በየሜዳው በማረድ በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ አይገባቸውም፤ እስራኤላውያን ይህን ሥርዓት በሚመጡት ዘመናት ሁሉ ይጠብቁት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደጊም ደቂ እስራኤል ነቶም ከምልኽዎም ዝስዕብዎም ዝነበሩ ኣጋንንቲ ሕሩድ መስዋእቲ ኣይሰውኡ። እዙይ ንውሉድ ወለዶኦም ሕጊ ዘለኣለም ይኹኖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደጊም እቲ ዚሕረድ መስዋእቶም ነቶም ብምንዝርና ዚስዕብዎ ኣጋንንቲ ኣይሰውኡ። እዚ ንውሉድ ወለዶኦም ሕጊ ዘለኣለም ይኹኖም። |