Leviticus 17:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ነቲ ደም ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ኣብ ዝርከብ መሰውኢ የሆዋ ይነጽጎ እሞ ነቲ ስብሒ ንየሆዋ ጥዑም ጨና ገይሩ የቃጽሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም በምስክሩ ድንኳን ደጃፍ ባለው በመሠዊያው ላይ በእግዚአብሔር ፊት ደሙን ይረጨዋል፤ ስቡንም ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ እንዲሆን ያቃጥለዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም በመገኛኛው ድንኳን ደጃፍ ባለው በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ ደሙን ይረጨዋል፥ ስቡንም ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ያቃጥለዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባለው በጌታ መሠዊያ ላይ ደሙን ይረጨዋል፥ ስቡንም ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን ያቃጥለዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ቄሲ መና ጎዳ ዱንካንያ ፐንግያን ደእያ መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ሄ ሱ ጫጫፎ፤ ሀንዳካ መና ጎዳዉ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ኦደ ጹጎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay k'eesii Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa penggiyaan de'iyaa Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'aa bollan he suutsaa c'ac'c'afo; handdaakka Med'inaa Godaw sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa ootsiide s'uuggo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeesezikka suuththaa Gaytoteththa Dunkaane pengen diza GODAAS yarsho yarshizasoza bolla wuxxo; GODAA ufayssiza lo7o sawo gidana mala moodheza taman xuuggo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴዚካ ሱ ጋይቶቴ ዱንካኔ ፔንጌን ዲዛ ጎዳስ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ዉጾ፤ ጎዳ ኡፋይሲዛ ሎኦ ሳዎ ጊዳና ማላ ሞዛ ታማን ጹጎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገን ደእያ ያርሾ በሳ ቦላ ሄ ሱ ዉርፆ። ሞዋ ጎዳስ ሳዎ ቶንኩ ግያ ያርሾ ኦድ ፁጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney Geeshsha Dunkaaniya pengen de7iya yarsho bessa bolla he suuthaa wurxo. Modhdhuwa Godaas sawo tonku giya yarsho oothidi xuuggo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህኑም ደሙን በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባለው በእግዚአብሔር (ያህዌ) መሠዊያ ላይ ይርጭ፤ ሥቡንም እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ ሽታ እንዲሆን ያቃጥል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑ ደሙን በድንኳኑ መግቢያ በመሠዊያው ላይ ይርጭ፤ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ጣፋጭ ሽታ ይሆን ዘንድ ስቡንም ያቃጥለው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻህን ድማ ነቲ ደም ኣብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን፥ ኣብ ልዕሊ መሰውእየይ ይንፀጎ፤ ነቲ ስብሒ ድማ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብሎ ጥዑም ጨና ምእንቲ ክኸውን የቃፅሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን ድማ ነቲ ደም ኣብ ኣፍ ድንኳን ምርኻብ፡ ኣብ ልዕሊ መሰውኢ እግዚኣብሄር ይንጸጎ። ነቲ ስብሒ ድማ ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና የሕርርሮ። |