Leviticus 17:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ነቲ ኣብ መሮር ዘምጽእዎ መስዋእቶም ሒዞም ክመጹ ስለ ዝኽእሉ፡ ናብ እግዚኣብሄር፡ ኣብ ኣፍደገ ድንኳን ምርኻብ፡ ናብ ካህን ኣምጺኦም ናብ ሰላም ከብጽሕዎ ስለ ዝኽእሉ። መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ የእስራኤል ልጆች በሜዳ የሚያርዱትን መሥዋዕታቸውን ወደ እግዚአብሔር ወደ ምስክሩ ድንኳን ደጃፍ ያመጡታል፤ ወደ ካህኑም አምጥተው ለእግዚአብሔር ለድኅነት መሥዋዕት ይሠዉታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ የእስራኤል ልጆች በሜዳ የሚያርዱትን መሥዋዕታቸውን ወደ እግዚአብሔር ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ያመጡታል፤ ወደ ካህኑም አምጥተው ለእግዚአብሔር ለደኅንነት መሥዋዕት ይሠዉታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህም የእስራኤል ልጆች በሜዳ የሚያርዱትን መሥዋዕታቸውን እንዲያመጡ፥ ወደ ጌታ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ወደ ካህኑ አምጥተዋቸው የአንድነት መሥዋዕት አድርገው ለጌታ እነርሱን እንዲያርዱ ለማድረግ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ እስራኤልያ አሳይ ባረንቱ ያርሹዋ መህያ ጮ ደምባን ሹክያዋ አጊደ፥ ሃ መና ጎዳኮ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ፐንግያን ደእያ ቄስያኮ አህኖ። ቄሲ ሄዋ አኪደ፥ መና ጎዳዉ እትፐተ ያርሹዋ ኦደ ሹኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw Israa'eeliyaa Asay barenttu yarshshuwaa mehiyaa c'oo dembban shukkiyaawaa aggiide, haa Med'inaa Godaakko, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa penggiyaan de'iyaa k'eesiyaakko ahino. K'eesii hewaa akkiide, Med'inaa Godaw ittippetetsaa yarshshuwaa ootsiide shukko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele nayti ay mehe gidiin coo demban shukkontta GODAA sinth Gaytoteththa Dunkaane penge ehetto; meheta Dunkaane penge ehidi qeesezas immetto; qeesezikka issifeteththa yarsho histti shukko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ናይቲ ኣይ ሜሄ ጊዲን ጮ ዴምባን ሹኮንታ ጎዳ ሲን ጋይቶቴ ዱንካኔ ፔንጌ ኤሄቶ፤ ሜሄታ ዱንካኔ ፔንጌ ኤሂዲ ቄሴዛስ ኢሜቶ፤ ቄሴዚካ ኢሲፌቴ ያርሾ ሂስቲ ሹኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ አሳይ ያርሾ መሄ ጮ ደንባን ሹከይሳ አግድ፥ ጎዳ ስንን ጌሻ ዱንካንያ ፐንገን ደእያ ካህንያኮ ኤሆ። ካህነይ ሄሳ ኤክድ፥ ጎዳስ እስፈተ ያርሾ ኦድ ሹኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Isra7eele asay yarsho mehe coo denban shukeysa aggidi, Godaa sinthan Geeshsha Dunkaaniya pengen de7iya kahiniyako eho. Kahiney hessa ekidi, Godaas issifetetha yarsho oothidi shuko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን የሚሠዉትን መሥዋዕት ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያመጡበት ምክንያት ይህ ነው። ይህንም ካህኑ ዘንድ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ አምጥተው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የኅብረት መሥዋዕት በማድረግ ያቅርቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስለዚህ የእስራኤል ሕዝብ በሜዳ የሚያርዱትን መሥዋዕታቸውን ወደ እግዚአብሔር ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ያመጡታል፤ ካህኑም ለእግዚአብሔር የአንድነት መሥዋዕት አድርጎ ያቀርበዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ደቂ እስራኤል ነቲ ኣብ በረኻ ኽስውእዎ ዝሓርድዎ ዝነበሩ መስዋእቶም፥ ናብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ናብ ካህን የምፅእዎ፤ ንእግዚኣብሄር ከዓ መስዋእቲ ምስጋና የቕርቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ደቂ እስራኤል ነቲ ኣብ መሮር ዚስውእዎ ዚሕረድ መስዋኣቶም ናብ እግዚኣብሄር፡ ናብ ኣፍ ድንኳን ምርኻብ፡ ናብ ካህን የምጽእዎ፡ ንእግዚኣብሄር ከኣ ንመስዋእቲ ምስጋና የቕርቡሉ። |