Leviticus 17:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ዓድኻ ይኹን ጓና ብገዛእ ርእሱ ዝሞተ ወይ ካብ ጥሪት እተቐደደ ዚበልዕ ነፍሲ ወከፍ፡ ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ብማይ ድማ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ሽዑ ድማ ርኹስ ኪኸውን ኣለዎ። ኣፅሪ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሞ​ተ​ውን ወይም አውሬ የሰ​በ​ረ​ውን የሚ​በላ ሰው ሁሉ፥ የሀ​ገር ልጅ ወይም እን​ግዳ ቢሆን፥ ልብ​ሱን ያጥ​ባል፤ በው​ኃም ይታ​ጠ​ባል፤ እስከ ማታም ርኩስ ይሆ​ናል፤ ከዚ​ያም በኋላ ንጹሕ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሞተውን ወይም አውሬ የሰበረውን የሚበላ ሰው ሁሉ፥ የአገር ልጅ ወይም እንግዳ ቢሆን፥ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሞተውን ወይም አውሬ የገደለውን የሚበላ ሰው ሁሉ፥ የአገሩ ተወላጅ ወይም እንግዳ ቢሆን፥ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘እስራኤልያ አሳ ግድና ዎይ ኡንቱንቱ ግዶን ደእያ ሀራ ቢታ አሳ ግድና፥ ኦንነ ባኩታ ዎይ ዶአይ ኦይቂደ ዎዳ አሹዋ ሞፐ፥ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ያቲደ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና። ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ጌሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Israa'eeliyaa asaa gidina woy unttunttu giddon de'iyaa hara biittaa asaa gidina, ooninne bakkuta woy do'ay oyk'k'iide wod'eedda ashuwaa mooppe, bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; yaatiide omarssi gakkanaw I tuna. Hewaappe guyyiyaan, I geeshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eele naytappe woykko hara dere asappe oonikka bawuti hayqqidaaz woykko do7ay wodhida mehe asho miikko ba may7o meecco; ba bolla meecetto; gidikkoka omars gakkanaas tuna gido; hessafe guye geesh gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌ ናይታፔ ዎይኮ ሃራ ዴሬ ኣሳፔ ኦኒካ ባዉቲ ሃይቂዳዝ ዎይኮ ዶኣይ ዎዳ ሜሄ ኣሾ ሚኮ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ባ ቦላ ሜጬቶ፤ ጊዲኮካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ፤ ሄሳፌ ጉዬ ጌሽ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስራኤለ አሳ ግድን ዎይኮ ኤንታ ግዶን ደእያ አላጋ ቢታ አሳ ግድን፥ ኦንካ ባዉታ ዎይኮ ዶእ ዎዳባ ሚኮ፥ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዴስ። ሄሳፈ ጉየ፥ እ ጌሽ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Isra7eele asaa gidin woyko enta giddon de7iya allaga biitta asaa gidin, oonika bawuta woyko do7i wodhidaba miiko, ba ma7uwa meecco; ba asatethaa meeceto; yaatidi omarsi gakanaw tuna gidees. Hessafe guye, I geeshshi gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ሞቶ የተገኘውን ወይም አውሬ የዘነጠለውን የበላ ማንኛውም የአገር ተወላጅ ወይም መጻተኛ ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ በሥርዐቱ መሠረት እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ማንኛውም እስራኤላዊ ወይም የውጪ አገር ተወላጅ የሆነ ሰው፥ ሞቶ የተገኘውን ወይም አውሬ የገደለውን የእንስሳ ሥጋ ቢበላ ልብሱን አጥቦ፥ ሰውነቱንም ታጥቦ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዝኾነ ሰብ ዝበኸተ ወይ ኣራዊት ዝቐተሎ ዝበልዐ፥ ወዲ ዓዲ ኾነ ወይ ጓና፥ ክዳውንቱ ይሕፀብ፤ ብማይ ከዓ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት እውን ዝረኸሰ ይኸውን፤ ብድሕሪኡ ንፁህ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 ዝኾነ ነፍሲ ሕሉቕ ወይ ኣራዊት ዝቐተሎ ዝበልዔ፡ ወይ ዓዲ ኾነ ወይ ጓና፡ ክዳንቱ ይሕጸብ፡ ብማይ ከኣ ይተሃጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን፡ ሽዑ ይነጽህ።