Leviticus 17:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ዓድኻ ይኹን ጓና ብገዛእ ርእሱ ዝሞተ ወይ ካብ ጥሪት እተቐደደ ዚበልዕ ነፍሲ ወከፍ፡ ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ብማይ ድማ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ሽዑ ድማ ርኹስ ኪኸውን ኣለዎ። ኣፅሪ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሞተውን ወይም አውሬ የሰበረውን የሚበላ ሰው ሁሉ፥ የሀገር ልጅ ወይም እንግዳ ቢሆን፥ ልብሱን ያጥባል፤ በውኃም ይታጠባል፤ እስከ ማታም ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሞተውን ወይም አውሬ የሰበረውን የሚበላ ሰው ሁሉ፥ የአገር ልጅ ወይም እንግዳ ቢሆን፥ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሞተውን ወይም አውሬ የገደለውን የሚበላ ሰው ሁሉ፥ የአገሩ ተወላጅ ወይም እንግዳ ቢሆን፥ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘እስራኤልያ አሳ ግድና ዎይ ኡንቱንቱ ግዶን ደእያ ሀራ ቢታ አሳ ግድና፥ ኦንነ ባኩታ ዎይ ዶአይ ኦይቂደ ዎዳ አሹዋ ሞፐ፥ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ያቲደ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና። ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ጌሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Israa'eeliyaa asaa gidina woy unttunttu giddon de'iyaa hara biittaa asaa gidina, ooninne bakkuta woy do'ay oyk'k'iide wod'eedda ashuwaa mooppe, bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; yaatiide omarssi gakkanaw I tuna. Hewaappe guyyiyaan, I geeshsha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele naytappe woykko hara dere asappe oonikka bawuti hayqqidaaz woykko do7ay wodhida mehe asho miikko ba may7o meecco; ba bolla meecetto; gidikkoka omars gakkanaas tuna gido; hessafe guye geesh gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ናይታፔ ዎይኮ ሃራ ዴሬ ኣሳፔ ኦኒካ ባዉቲ ሃይቂዳዝ ዎይኮ ዶኣይ ዎዳ ሜሄ ኣሾ ሚኮ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ባ ቦላ ሜጬቶ፤ ጊዲኮካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ፤ ሄሳፌ ጉዬ ጌሽ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለ አሳ ግድን ዎይኮ ኤንታ ግዶን ደእያ አላጋ ቢታ አሳ ግድን፥ ኦንካ ባዉታ ዎይኮ ዶእ ዎዳባ ሚኮ፥ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዴስ። ሄሳፈ ጉየ፥ እ ጌሽ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eele asaa gidin woyko enta giddon de7iya allaga biitta asaa gidin, oonika bawuta woyko do7i wodhidaba miiko, ba ma7uwa meecco; ba asatethaa meeceto; yaatidi omarsi gakanaw tuna gidees. Hessafe guye, I geeshshi gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ሞቶ የተገኘውን ወይም አውሬ የዘነጠለውን የበላ ማንኛውም የአገር ተወላጅ ወይም መጻተኛ ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ በሥርዐቱ መሠረት እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ማንኛውም እስራኤላዊ ወይም የውጪ አገር ተወላጅ የሆነ ሰው፥ ሞቶ የተገኘውን ወይም አውሬ የገደለውን የእንስሳ ሥጋ ቢበላ ልብሱን አጥቦ፥ ሰውነቱንም ታጥቦ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝኾነ ሰብ ዝበኸተ ወይ ኣራዊት ዝቐተሎ ዝበልዐ፥ ወዲ ዓዲ ኾነ ወይ ጓና፥ ክዳውንቱ ይሕፀብ፤ ብማይ ከዓ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት እውን ዝረኸሰ ይኸውን፤ ብድሕሪኡ ንፁህ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝኾነ ነፍሲ ሕሉቕ ወይ ኣራዊት ዝቐተሎ ዝበልዔ፡ ወይ ዓዲ ኾነ ወይ ጓና፡ ክዳንቱ ይሕጸብ፡ ብማይ ከኣ ይተሃጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን፡ ሽዑ ይነጽህ። |