Leviticus 17:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ንደቂ እስራኤል፡ ካባኻትኩም ደም ኣይትበልዕ፡ ኣብ ማእከልኩም ዚነብር ጓና ደም ኣይበልዕን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ የእስራኤልን ልጆች፦ ‘ከእናንተ ማንም ደምን አይበላም፤ በመካከላችሁም ከሚኖሩ እንግዶች ማንም ደምን አይበላም’ አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ የእስራኤልን ልጆች። ከእናንተ ማንም ደምን አይበላም፥ በመካከላችሁም ከሚኖሩ እንግዶች ማንም ደምን አይበላም አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ለእስራኤል ልጆች እንዲህ አልሁ፦ ከእናንተ ማንም ሰው ደምን አይብላ፥ በመካከላችሁም ከሚኖር እንግዳ ማንም ሰው ደምን አይብላ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ታን እስራኤልያ አሳ፥ “ህንተፐ ዎይ ህንተ ግዶን ደእያ ሀራ ቢታ አሳፐ ኦንነ ሱ ሞፖ” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw taani Israa'eeliyaa asaa, «Hintteppe woy hintte giddon de'iyaa hara biittaa asaappe ooninne suutsaa mooppo» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele asaa, ‹Inttefe woykko intte giddon diza hara dere asappe oonikka suuth uyoppo› gays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳ፥ ‹ኢንቴፌ ዎይኮ ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳፔ ኦኒካ ሱ ኡዮፖ› ጋይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ እስራኤለ አሳኮ፥ ህንተፈ ዎይኮ ህንተ ግዶን ደእያ አላጋ ቢታ አሳፐ ኦንካ ሱ ሞፖ ያግዳይ ሄሳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Isra7eele asaako, hintefe woyko hinte giddon de7iya allaga biitta asaape oonika suuthu moopo yaagiday hessa gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እስራኤላውያንን፣ “ከእናንተ ማንም ደም አይብላ፤ በመካከላችሁ የሚኖር መጻተኛም ቢሆን ደም አይብላ” አልሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ለእስራኤላውያን የምለው ይህ ነው፤ ከእናንተ ማንም፥ ወይም በመካከላችሁ ከሚኖሩ ማንኛውም መጻተኛ ደም መብላት የለበትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ፥ ካባኻትኩም ሓደ ሰብ እኳ ደም ኣይብላዕ፤ ኣብ መንጎኹም ዝነብር ጓና እውን ደም ኣይብላዕ በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ንደቂ እስራኤል፡ ካባኻትኩም ሃንቲ ነፍሲ እኳ ደም ኣይትብላዕ፡ ኣብ መንጎኹም ዚነብር ጓናውን ደም ኣይብላዕ በልኩ። |