Leviticus 17:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ንደቂ እስራኤል፡ ካባኻትኩም ደም ኣይትበልዕ፡ ኣብ ማእከልኩም ዚነብር ጓና ደም ኣይበልዕን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች፦ ‘ከእ​ና​ንተ ማንም ደምን አይ​በ​ላም፤ በመ​ካ​ከ​ላ​ች​ሁም ከሚ​ኖሩ እን​ግ​ዶች ማንም ደምን አይ​በ​ላም’ አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ የእስራኤልን ልጆች። ከእናንተ ማንም ደምን አይበላም፥ በመካከላችሁም ከሚኖሩ እንግዶች ማንም ደምን አይበላም አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ለእስራኤል ልጆች እንዲህ አልሁ፦ ከእናንተ ማንም ሰው ደምን አይብላ፥ በመካከላችሁም ከሚኖር እንግዳ ማንም ሰው ደምን አይብላ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ ታን እስራኤልያ አሳ፥ “ህንተፐ ዎይ ህንተ ግዶን ደእያ ሀራ ቢታ አሳፐ ኦንነ ሱ ሞፖ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw taani Israa'eeliyaa asaa, «Hintteppe woy hintte giddon de'iyaa hara biittaa asaappe ooninne suutsaa mooppo» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Isra7eele asaa, ‹Inttefe woykko intte giddon diza hara dere asappe oonikka suuth uyoppo› gays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳ፥ ‹ኢንቴፌ ዎይኮ ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳፔ ኦኒካ ሱ ኡዮፖ› ጋይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ እስራኤለ አሳኮ፥ ህንተፈ ዎይኮ ህንተ ግዶን ደእያ አላጋ ቢታ አሳፐ ኦንካ ሱ ሞፖ ያግዳይ ሄሳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Isra7eele asaako, hintefe woyko hinte giddon de7iya allaga biitta asaape oonika suuthu moopo yaagiday hessa gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እስራኤላውያንን፣ “ከእናንተ ማንም ደም አይብላ፤ በመካከላችሁ የሚኖር መጻተኛም ቢሆን ደም አይብላ” አልሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ለእስራኤላውያን የምለው ይህ ነው፤ ከእናንተ ማንም፥ ወይም በመካከላችሁ ከሚኖሩ ማንኛውም መጻተኛ ደም መብላት የለበትም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ፥ ካባኻትኩም ሓደ ሰብ እኳ ደም ኣይብላዕ፤ ኣብ መንጎኹም ዝነብር ጓና እውን ደም ኣይብላዕ በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ንደቂ እስራኤል፡ ካባኻትኩም ሃንቲ ነፍሲ እኳ ደም ኣይትብላዕ፡ ኣብ መንጎኹም ዚነብር ጓናውን ደም ኣይብላዕ በልኩ።