Leviticus 17:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህይወት ስጋ ብደም እያ እሞ፡ ንነፍስኹም ምእንቲ ኽትዕረቕ ኣብ መሰውኢ ሂበኩም ኣለኹ። ንነፍሲ ዚዕረቕ ደም እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሥጋ ሁሉ ሕይወት ደሙ ነው፤ ደሙም ከሕይወቱ የተነሣ ያስተሰርያልና በመሠዊያው ላይ ለነፍሳችሁ ማስተስረያ ይሆን ዘንድ እኔ ለእናንተ ሰጠሁት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሥጋ ሕይወት በደሙ ውስጥ ነውና፤ ደሙም ከሕይወቱ የተነሣ ያስተሰርያልና በመሠዊያው ላይ ለነፍሳችሁ ማስተስረያ ይሆን ዘንድ እኔ ለእናንተ ሰጠሁት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሥጋ ሕይወት በደሙ ውስጥ ነውና፤ ደሙም ከሕይወቱ የተነሣ ያስተሰርያልና በመሠዊያው ላይ ለነፍሳችሁ ማስተስረያ እንዲሆን እኔ ለእናንተ ሰጠሁት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ አሹዋ ማዬዳ ኡባ ደኡ አ ሱ ግዶን ደኤ፤ ሱይካ ቃይ ደኡዋ ሸምፑ አ ግዶን ደእያዋፐ ደንዴዳዋን ናጋራ አቶ ጊስያዋ ግድያ ድራዉ፥ ህንተ ናጋራ አቶ ጊሳናዳን፥ ታን ህንተንቶ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ያርሻናዳን እማድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe ashuwaa mayyeedda ubbaa de'uu Aa suutsaa giddon de'ee; suutsaykka k'ay de'uwaa shemppuu Aa giddon de'iyaawaappe denddeedawaan nagaraa atto giissiyaawaa gidiyaa diraw, hintte nagaraa atto giissanaadan, taani hinttenttoo yarshshiyaa sa'aa bollan yarshshanaadan immaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shemppora paxa diza medheteth ubbaas shemppoy suuththa giddon dees; hessa gishshas asa nagara wursanaas gukkiza suuththi wurikka yarsho yarshizasoza bolla gukkana mala immadis; asa shemppo nagarappe maarisizay suuththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሜቴ ኡባስ ሼምፖይ ሱ ጊዶን ዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኣሳ ናጋራ ዉርሳናስ ጉኪዛ ሱ ዉሪካ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጉካና ማላ ኢማዲስ፤ ኣሳ ሼምፖ ናጋራፔ ማሪሲዛይ ሱ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አይስ ጊኮ አሾ ማእዳ ኡባ ደኦይ እያ ሱ ግዶን ደኤስ፤ ሱ ደኦይ እያ ግዶን ደእያ ግሾ ናጋራ አቶ ጊሴስ። ህንተ ናጋራ አቶተስ ሱ ያርሻና መላ ህንተዉ እማስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ayis giiko asho ma7ida ubbaa de7oy iya suuthaa giddon de7ees; suuthi de7oy iya giddon de7iya gisho nagara atto giisees. Hinte nagara atotethas suuthu yarshana mela hintew immas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የፍጡር ሕይወት በደሙ ውስጥ ነውና፤ በመሠዊያ ላይ ለሕይወታችሁ ማስተስረያ እንዲሆን ደሙን ሰጥቻችኋለሁ፤ ለሰውም ሕይወት ስርየት የሚያስገኝ ደም ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የማንኛውም ሕያው ፍጥረት ሕይወት የሚገኘው በደሙ ውስጥ ነው፤ ደሙ በመሠዊያው ላይ ለእናንተ ኃጢአት ማስተስረያ እንዲሆን ሰጥቻችኋለሁ፤ ደምም ሕይወት ስለ ሆነ የኃጢአት ማስተስረያ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ ስጋ ህይወት ኣብ ውሽጢ ደም እዩ ዘሎሞ፥ ስርየት ሓጢኣት ዝርከብ ከዓ ብደም እዩ፤ ኣነ ድማ ስርየት ሓጢኣት ምእንቲ ኽትረኽቡ ኣብ መሰውኢ ዝቐርብ ደም ሃብኩኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሲ ስጋ ኣብቲ ደም እዩ፡ ነታ ነፍሲ ዜተዐርቓ እቲ ደም እዩ እሞ፡ ኣነ ድማ ናብ ልዕሊ መሰውኢ ንነፍሳትኩም ኬተዐርቖ ኢሉ ሀበኩኹም። |