Leviticus 16:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንቅድስቲ መቕደስ ድማ ይዕረቕ፡ ንድንኳን ምርኻብን ንመሰውእን ድማ ይዕረቕ፡ ንካህናትን ንዅሎም ህዝቢ ኣኼባን ከኣ ይዕረቕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለቅድስተ ቅዱሳንም ያስተስርይ፤ ለምስክሩ ድንኳን፥ ለመሠዊያውም ያስተስርይ፤ ለካህናቱም፥ ለጉባኤውም ሕዝብ ሁሉ ያስተስርይ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለቅድስተ ቅዱሳኑም ያስተስርይ፤ ለመገናኛውም ድንኳን ለመሠዊያውም ያስተስርይ፤ ለካህናቱም ለጉባኤውም ሕዝብ ሁሉ ያስተስርይ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለቅድስተ ቅዱሳንም ያስተስርይ፤ ለመገናኛውም ድንኳን ለመሠዊያውም ያስተስርይ፤ ለካህናቱም ለጉባኤውም ሕዝብ ሁሉ ያስተስርይ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኡባፐ አያ ጌሻ ሳኣ፥ ጾሳ ዱንካንያ፥ ያርሽያ ሳኣ፥ ቄሳቱ ዋነ እስራኤልያ አሳ ኡባ ጌሾ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I Ubbaappe Aad'd'iyaa Geeshsha Sa'aa, S'oossaa Dunkkaaniyaa, yarshshiyaa sa'aa, k'eesetuwaanne Israa'eeliyaa asaa ubbaa geeshsho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka keehi dumma kifileza, yarsho yarshizasoza, Gaytoteththa Dunkaaneza; qeesetanne Isra7eele asaa ubbaa nagara wurso. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ ኬሂ ዱማ ኪፊሌዛ፥ ያርሾ ያርሺዛሶዛ፥ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ፤ ቄሴታኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ ናጋራ ዉርሶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኡባፈ ጌሻ በሳ፥ ገሻ ዱንካንያ፥ ያርሾ በሳ፥ ካህነታነ እስራኤለ አሳ ኡባ ጌሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ubbaafe Geeshsha bessaa, Geshsha Dunkaaniya, yarsho bessa, kahinetanne Isra7eele asa ubbaa geeshsho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለቅድስተ ቅዱሳኑ፣ ለመገናኛው ድንኳንና ለመሠዊያው፣ ለካህናቱና ለማኅበረ ሰቡ ሁሉ ያስተስርይ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም ለቅድስተ ቅዱሳኑ፥ ለመገናኛው ድንኳን፥ ለመሠዊያው፥ ለካህናቱና ለጉባኤው ያስተሰርያል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ቕድስተ ቅዱሳንን፥ ነቲ መራኸቢ ድንኳንን፥ ነቲ መሰውእን የንፅሃዮ፤ ንኻህናትን ንዅሎም ህዝቢ እስራኤልን ድማ የስተስርየሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ቅድስተ ቅዱሳን ከኣ የተዐርቕ፡ ንድንኳን ምርኻብን ንመሰውእን ድማ የተዐርቕ፡ ንኻህናት ንኹሉ ህዝቢ ማሕበርን ከኣ የተዐርቕ። |