Leviticus 16:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮን ድማ ናብ መቕደስ ኪኣቱ ኣለዎ፣ ርእስ ብዕራይ ከም መስዋእቲ ሓጢኣት፡ ድዑል ድማ ከም ዚሓርር መስዋእቲ ሒዙ ናብ መቕደስ ኪኣቱ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲሁ አሮን ለኀጢአት መሥዋዕት ከላሞች ወይፈን፥ ለሚቃጠል መሥዋዕትም አውራ በግ ይዞ ወደ ተቀደሰው ስፍራ ይግባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲሁ አሮን ለኃጢአት መሥዋዕት ወይፈን፥ ለሚቃጠል መሥዋዕትም አውራ በግ ይዞ ወደ ተቀደሰ ስፍራ ይግባ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን አሮን ለኃጢአት መሥዋዕት ወይፈን፥ ለሚቃጠል መሥዋዕትም አውራ በግ ይዞ ወደ ተቀደሰ ስፍራ ይግባ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮን ናጋራ ያርሾ እት ኮሩማነ ቃይ ጹግያ ያርሾ እት ዶርሳ ኦርግያ አኪደ፥ ሄ ኡባፐ አዳ ጌሻ ሳኣ ገሎ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aarooni nagaraa yarshshoo itti korumaanne k'ay s'uuggiyaa yarshshoo itti dorssaa orggiyaa akkiide, he Ubbaappe Aad'd'eeda Geeshsha Sa'aa gelo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Aarooney nagarappe maareththiza yarshos issi mirgo booranne qasse xuugettiza yarshos issi dharsho ekkidi keehi dumma geetettizasoza gelo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሮኔይ ናጋራፔ ማሬዛ ያርሾስ ኢሲ ሚርጎ ቦራኔ ቃሴ ጹጌቲዛ ያርሾስ ኢሲ ርሾ ኤኪዲ ኬሂ ዱማ ጌቴቲዛሶዛ ጌሎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮን ናጋራ ያርሾስ እስ ዎፋኖ፥ ፁሳ ያርሾስ እስ ማራዘ ኤክድ ኡባፈ ጌሻ በሳ ገሎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroni nagaraa yarshos issi wofaano, xuussa yarshos issi maraze ekidi Ubbaafe Geeshsha Bessaa gelo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ተቀደሰው ስፍራ በሚገባበት ጊዜ፣ አሮን እንዲህ ያድርግ፤ ለኀጢአት መሥዋዕት አንድ ወይፈን፣ ለሚቃጠል መሥዋዕት አንድ አውራ በግ ይዞ ይምጣ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ቅድስተ ቅዱሳን መግባት የሚችለውም ስለ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ ለሚቃጠል መሥዋዕትም አንድ አውራ በግ ካቀረበ በኋላ መሆን አለበት።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሮን ናብ ቤተ መቕደስ ክኣቱ እንተሎ፥ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ ሓደ ዝራብዕ፥ ንዝቃፀል መስዋእቲ ዝኸውን ከዓ ሓደ ማጕላ ሒዙ ይእቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንመስዋእቲ ሓጢኣት ሓደ ዝራብዕ፡ ንዚሓርር መስውእቲ ኸኣ ሓደ ድዑል ሒዙ፡ ኣሮን በዚ ናብ ቤት መቕደስ ይእቶ። |