Leviticus 16:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሳብዐይቲ ወርሒ፡ ኣብ ዓስራይ መዓልቲ ወርሒ፡ ንነፍስኹም ክትጭቁኑ፡ ካብ ሃገርኩም ይኹን ጓና ይኹን ዕዮ ኣይትሰርሑ፡ እዚ ድማ ናይ ዘለኣለም ስርዓት ይኹነልኩም። ኣብ ማእከልኩም ዝነብር፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ይህም የዘለዓለም ሥርዐት ይሁንላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም የዘላለም ሥርዓት ይሁንላችሁ፤ በዚህ ቀን ትነጹ ዘንድ ማስተስረያ ይሆንላችኋልና በሰባተኛው ወር ከወሩም በአስረኛው ቀን ራሳችሁን አስጨንቋት፥ የአገር ልጅም በእናንተ መካከል የተቀመጠም እንግዳ ሥራን ሁሉ አትሥሩበት፤ በእግዚአብሔርም ፊት ከኃጢአታችሁ ሁሉ ትነጻላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ይህም የዘለዓለም ሥርዓት ይሁንላችሁ፤ በሰባተኛው ወር ከወሩም በአስረኛው ቀን ራሳችሁን አዋርዱ፥ የአገሩም ተወላጅ ሆነ በእናንተ መካከል የተቀመጠም እንግዳ ሥራን ሁሉ አትሥሩበት፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀዌ ህንተንቶ መናዉካ ዎጋ ግዶ: ላፑን አግናይ ገሌዳ ታሙን ጋላሳን ህንተ ሁጲያ ካዉሽተ፤ እስራኤልያ አሳ ግድና ዎይ ቃይ ህንተ ግዶን ደእያ ሀራ ቢታ አሳ ግድናካ፥ አይ ኦሶነ ኦፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hawe hinttenttoo med'inawukka woga gido: laappuntsa aginay geleedda tammuntsa gallassan hintte huup'iyaa kawushshite; Israa'eeliyaa asaa gidina woy k'ay hintte giddon de'iyaa hara biittaa asaa gidinakka, ay oosonne ootsoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hayssafe kaallidi inttes imettiza wogata hayssafe guye yaana layththatan ubbaan laamettontta eqqi diza woga histtidi naagite; layththafe laappunththa aginay gelida tammanththo gallas Isra7eele dere asaynne istta garsan diza hara dere asay xooma xoomanaas bessees; he gallas ay oosoykka oosettofo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሳፌ ካሊዲ ኢንቴስ ኢሜቲዛ ዎጋታ ሃይሳፌ ጉዬ ያና ላይታን ኡባን ላሜቶንታ ኤቂ ዲዛ ዎጋ ሂስቲዲ ናጊቴ፤ ላይፌ ላፑን ኣጊናይ ጌሊዳ ታማን ጋላስ ኢስራኤሌ ዴሬ ኣሳይኔ ኢስታ ጋርሳን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳይ ጾማ ጾማናስ ቤሴስ፤ ሄ ጋላስ ኣይ ኦሶይካ ኦሴቶፎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይስ ህንተዉ መርና ዎጋ ግዶ፤ ላፑን አጌናይ ገልዳ ታማን ጋላስ ህንተና ካዉሽተ፤ ቢታ አዉ ናአ ግድን ዎይኮ ሀራ ቢታ አስ ግድን፥ አይ ኦሶካ ኦፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysi hintew merinaa woga gido; laapuntha ageenay gelida tammantho gallas hintena kawushite; biitta aawu na7a gidin woyko hara biitta asi gidin, ay oosoka oothopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለእናንተ የተሰጣችሁ የዘላለም ሥርዐት ይህ ነው፦ ሰባተኛው ወር በገባ በዐሥረኛው ቀን ሰውነታችሁን አድክሙ፤ የአገሩ ተወላጅም ሆነ በመካከላችሁ የሚኖር መጻተኛ ምንም ሥራ አይሥራ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከዚህ የሚከተሉትን መመሪያዎች በሚመጡት ዘመናት ሁሉ ቋሚ ሥርዓት አድርጋችሁ ትጠብቁአቸዋላችሁ፦ ሰባተኛው ወር በገባ በዐሥረኛው ቀን እስራኤላውያንና በእነርሱ መካከል የሚኖሩ መጻተኞች ራሳቸውን ማዋረድ አለባቸው፤ በዚያን ቀን ምንም ሥራ አይሥሩበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ዝስዕብ ሕጊ ንዘለኣለም ዝነብር ሕጊ ይኹንኩም፦ በታ ዓስረይቲ መዓልቲ ናይታ ሻውዐይቲ ወርሒ ወዲ ዓዲ ኾነ ወይ ኣብ ማእኸልኩም ዝቕመጥ ስደተኛ፥ ኵልኹም ንርእስኹም ኣጨንቕዋ፤ ሓደ እኳ ስራሕ ኣይትስርሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ሕጊ ዘለኣለም ይኹንኩም፡ ኣብ ሳብዐይቲ ወርሒ፡ ኣብታ ወርሒ ኸኣ ብዓሰረይቲ መዓልቲ፡ ወዲ ዓዲ ኾነ ወይ ኣብ ማእከሎም ዚቕመጥ ስደተኛ፡ ነፍስኹም ኣዋርዱ፡ ገለ እኳ ዕዮ ኣይትዕየዩ። |