Leviticus 16:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዘቃጽሎ ድማ ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ስጋኡ ድማ ብማይ ይሕጸብ፡ ድሕሪኡ ድማ ናብ ሰፈር ይኣቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያቃጠላቸውም ሰው ልብሱን ያጥባል፤ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፤ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያቃጠላቸውም ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያቃጠላቸውም ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ታማን ጹጌዳ ብታኒ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሃን ሜጨቶ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ ዱንካኔዳ ሳኣ ዮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa taman s'uuggeedda bitanii bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka haatsaan meec'etto; Hewaappe guyyiyaan, dunkkaaneedda sa'aa yo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa ubbaa xuuggizaadey xuuggidi asi dizaso simmi gelanaappe kasetidi ba may7o haaththan meecco; ba bollaka meecetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ኡባ ጹጊዛዴይ ጹጊዲ ኣሲ ዲዛሶ ሲሚ ጌላናፔ ካሴቲዲ ባ ማይኦ ሃን ሜጮ፤ ባ ቦላካ ሜጬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ፁግዳ ኡራይ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ፤ ሄሳፈ ጉየ፥ ጉታ ገሎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa xuuggida uray ba ma7uwa meecco; ba asatethaa meeceto; hessafe guye, gutaa gelo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህንም የሚያቃጥል ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ ከዚህ በኋላ ወደ ሰፈር መግባት ይችላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱንም የሚያቃጥለው ሰው ወደ ሰፈር ከመመለሱ በፊት ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም ይታጠብ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዘቃፀሎም ሰብ ድማ ኽዳውንቱ ይሕፀብ፤ ሰብነቱ እውን ብማይ ይተሓፀብ፤ ድሕሪዙይ ናብ ሰፈር ይእቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዚንድድዎ ድማ ክዳውንቱ ይሕጸብ ስጋኡውን ብማይ ይተሓጸብ፡ ድሕርዚ ናብ ሰፈር ይእቶ። |