Leviticus 16:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ መስዋእቲ ሓጢኣት ዚስውእ ብዕራይን ነቲ ኣብ መቕደስ ኪዕረቕ ደሙ እተኣተወ ምራኽ መስዋእቲ ሓጢኣትን ድማ፡ ሓደ ሰብ ካብቲ ሰፈር ወጻኢ የምጽኦ። ቆርበቶምን ስጋኦምን ሓመላቶምን ድማ ብሓዊ ከቃጽሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለማ​ስ​ተ​ስ​ረ​ያም እን​ዲ​ሆን ደማ​ቸው ወደ መቅ​ደስ የገ​ባ​ውን የኀ​ጢ​አ​ቱን መሥ​ዋ​ዕት ወይ​ፈ​ንና የኀ​ጢ​አ​ቱን መሥ​ዋ​ዕት ፍየል ከሰ​ፈሩ ወደ ውጭ ያወ​ጡ​አ​ቸ​ዋል፤ ቍር​በ​ታ​ቸ​ው​ንም፥ ሥጋ​ቸ​ው​ንም፥ ፈር​ሳ​ቸ​ው​ንም በእ​ሳት ያቃ​ጥ​ላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለማስተስረያም እንዲሆን ደማቸው ወደ መቅደስ የገባውን የኃጢአቱን መስዋዕት ወይፈንና የኃጢአቱን መስዋዕት ፍየል ከሰፈሩ ወደ ውጭ ያወጡአቸዋል፤ ቁርበታቸውንም፥ ሥጋቸውንም፥ ፈርሳቸውንም በእሳት ያቃጥላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለማስተስረያም እንዲሆን ደማቸው ወደተቀደሰው ስፍራ የገባውን፥ የኃጢአቱን መሥዋዕት ወይፈንና የኃጢአቱን መሥዋዕት ፍየል ከሰፈሩ ውጭ ያወጡአቸዋል፤ ቆዳቸውንም፥ ሥጋቸውንም፥ ፈርሳቸውንም በእሳት ያቃጥላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ናጋራ አቶ ጊሳናዉ አሮን ኡባፐ አያ ጌሻ ሳኣ ገሌዳ ዎደ፥ ናጋራ ያርሹዋ ኮሩማ ሱነ ዴሻ ሱ አኪደ ገሌዳ፤ ሀእ ህንተ ሄ ኮሩማነ ሄ ዴሻነ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ጋጻ ከስተ። ኡንቱንቱ ጋልባ፥ ኡንቱንቱ አሹዋነ ኡንቱንቱ ቶጭያ ታማን ጹግተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Nagaraa atto giissanaw Aarooni Ubbaappe Aad'd'iyaa Geeshsha Sa'aa geleedda wode, nagaraa yarshshuwaa korumaa suutsaanne deeshshaa suutsaa akkiide geleedda; ha"i hintte he korumaanne he deeshshaanne dunkkaaneedda sa'aappe gas'aa kessite. Unttunttu galbbaa, unttunttu ashuwaanne unttunttu toc'iyaa taman s'uuggite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nagara gishshas yarshettana shiiqidaytanne nagara geeshshanaas istta suuththi keehi dumma kifile geetettizaso gelida kormazanne deyshaza ashoy, galbazinne tocey attontta asi dizasoppe gede haraso biidi xuugetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናጋራ ጊሻስ ያርሼታና ሺቂዳይታኔ ናጋራ ጌሻናስ ኢስታ ሱ ኬሂ ዱማ ኪፊሌ ጌቴቲዛሶ ጌሊዳ ኮርማዛኔ ዴይሻዛ ኣሾይ፥ ጋልባዚኔ ቶጬይ ኣቶንታ ኣሲ ዲዛሶፔ ጌዴ ሃራሶ ቢዲ ጹጌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናጋራ አቶተስ አሮን ኤንታ ሱ ኡባፈ ጌሻ በሳ ኤህዳ ዎፋኑዋነ ዴሻ ጋልባ፥ አትዳ አሹዋነ ቶጭያ ጉታፐ ጋፃ ከስድ ፁጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nagara atotethas Aaroni enta suuthaa Ubbaafe Geeshsha bessaa ehida wofaanuwanne deesha galbaa, attida ashuwanne tociya gutaape gaxa kessidi xuuggo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደማቸው ለማስተስረያነት ወደ ቅድስተ ቅዱሳን የገባው፣ ለኀጢአት መሥዋዕት የቀረቡት ወይፈንና ፍየል ከሰፈር ውጭ ተወስደው ቈዳቸው፣ ሥጋቸውና ፈርሳቸው ይቃጠል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት ሆነው የቀረቡትና ኃጢአትን ለማስተስረይ ደማቸው ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ገብቶ የነበረው ኰርማና ፍየልም ከሰፈር ወደ ውጪ ተወስደው በእሳት ይቃጠሉ፤ እንዲሁም ቆዳቸው፥ ሥጋቸውና የሆድ ዕቃቸው በሙሉ ይቃጠል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ክንዲ መስዋእቲ ሓጢኣት ዝተሰውኡ ዝራብዕን ዲበላን፥ ደሞም ንስርየት ሓጢኣት ናብ መቕደስ ዝኣተወ፥ ናብ ወፃኢ ሰፈር የውፅእዎም፤ ቈርበቶምን ስጋኦምን ፈርሶምን ከዓ ብሓዊ የቃፅልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 መስውእቲ ሓጢኣትን፡ ደሞም ንምትዕራቕ ናብ መቕደስ ዝኣተወ፡ ናብ ወጻኢ ሰፈር የውጽኣዮም፡ ቆርበቶምን ስጋኦምን ፈርሶምን ከኣ ብሓዊ የንድድዎ።