Leviticus 16:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ምራኽ ንመስዋእቲ ዝፈትሖ ድማ ክዳውንቱ ሓጺቡ ስጋኡ ብማይ ይሕጸብ እሞ ናብ ሰፈር ይኣቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለመ​ለ​ቀቅ የሚ​ሆ​ነ​ውን ፍየል የወ​ሰደ ሰው ልብ​ሱን ያጥ​ባል፤ ገላ​ው​ንም በውኃ ይታ​ጠ​ባል፤ ከዚ​ያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ይገ​ባል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለመለቀቅ የሚሆነውን ፍየል የወሰደ ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ይገባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ዐዛዜል የሄደውን ፍየል የወሰደው ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ይገባል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ዎራ የድያ ዴሻ አፌዳ ብታኒካ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሃን ሜጨቶ። ያት ስሚደ ዱንካኔዳሳ ዮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Wora yeddiyaa deeshshaa afeeda bitaniikka bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka haatsaan meec'etto. Yaati simmiide dunkkaaneeddasaa yo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Bazzo yedettiza deyshaa duge bazzo laaggi efidaadey guye asay dizaso simmi gelanaappe kasetidi ba may7o meecco; ba bollaka meecetto; hessafe guye asay dizaso gelo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ባዞ ዬዴቲዛ ዴይሻ ዱጌ ባዞ ላጊ ኤፊዳዴይ ጉዬ ኣሳይ ዲዛሶ ሲሚ ጌላናፔ ካሴቲዲ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ባ ቦላካ ሜጬቶ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኣሳይ ዲዛሶ ጌሎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባዞ የደትያ ዴሻ ኤፍዳ ኡራይ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ፤ ያት ስሚድ ጉታ ገሎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bazzo yedetiya deesha efida uray ba ma7uwa meecco; ba asatethaa meeceto; yaati simmidi guta gelo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሚለቀቀውን ፍየል የወሰደው ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ ከዚህ በኋላ ወደ ሰፈር መግባት ይችላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተመረጠውን ፍየል እየነዳ ወደ በረሓ ይዞት ሄዶ የነበረውም ሰው ወደ ሰፈር ከመግባቱ በፊት ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም ይታጠብ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ንምልቃቕ ዝኸውን ዲበላ ዝወሰደ ሰብ ከዓ ኽዳውንቱ ይሕፀብ፤ ሰብነቱ እውን ብማይ ይተሓፀብ፤ ድሕሪዙይ ድማ ናብ ሰፈር ይእቶ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ነቲ ድቤላ ንዓዛዜል ዝፈለወ ኸኣ ክዳውንቱ ይሕጸብ ስጋኡውን ብማይ ይተሓጸብ፡ ድሕርዚ ድማ ናብ ሰፈር ይእቶ።