Leviticus 16:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮን ድማ ክልቲአን ኣእዳዉ ኣብ ርእሲ እቲ ህያው ምራኽ ኣንቢሩ፡ ኣብ ልዕሊኡ ንዅሉ ኣበሳ ደቂ እስራኤልን ኵሉ በደላቶምን ኣብ ኵሉ ሓጢኣቶም ይናዘዝ፡ ኣብ ርእሲ እቲ ምራኽ ድማ ኣንቢሩ ኺሰዶ እዩ። ኢድ ብቑዕ ሰብ ኣብ በረኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሮንም ሁለቱን እጆቹን በደኅነኛው ፍየል ራስ ላይ ይጭናል፤ በላዩም የእስራኤልን ልጆች በደል ሁሉ፥ መተላለፋቸውን ሁሉ፥ ኀጢአታቸውንም ሁሉ ያስተሰርያል፤ በፍየሉም ራስ ላይ ያሸክመዋል፤ በተዘጋጀው ሰውም እጅ ወደ ምድረ በዳ ይሰድደዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሮንም ሁለቱን እጆቹን በሕያው ፍየል ራስ ላይ ይጭናል፥ በላዩም የእስራኤልን ልጆች በደል ሁሉ መተላለፋቸውንም ሁሉ ኃጢአታቸውንም ሁሉ ይናዝዛል፤ በፍየሉም ራስ ላይ ያሸክመዋል፥ በተዘጋጀው ሰውም እጅ ወደ ምድረ በዳ ይሰድደዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሮንም ሁለቱን እጆቹን በሕይወት ባለው ፍየል ራስ ላይ ይጭናል፥ በላዩም የእስራኤልን ልጆች በደል ሁሉ፥ መተላለፋቸውንም ሁሉ፥ ኃጢአታቸውንም ሁሉ ይናዘዛል፤ በፍየሉም ራስ ላይ ያሸክመዋል፥ በተዘጋጀው ሰውም እጅ ወደ ምድረ በዳ እንዲሄድ ያደርገዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮን ባረ ላኡ ኩሸቱዋ ፓጻ ደእያ ዴሻ ሁጲያን ዎደ፥ እስራኤልያ አሳ ናቁዋ ኡባ፥ ኡንቱንቱ ማካላ ኡባ፥ ኡንቱንቱ ናጋራ ኡባ ፓጾ፤ ያቲደ ሄ ዴሻ ሁጲያን ሄዋ ቶሲደ ሄ ዴሻ አፋናዳን ጊግሴዳ አሳ ቦላን ባዙዋ የዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aarooni bare laa"u kushetuwaa pas'a de'iyaa deeshshaa huup'iyaan wotsiide, Israa'eeliyaa asaa naak'uwaa ubbaa, unttunttu makkalaa ubbaa, unttunttu nagaraa ubbaa paas'o; yaatiide he deeshshaa huup'iyaan hewaa toossiide he deeshshaa afanaadan giigisseedda asaa bollan bazzuwaa yeddo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba kushe nam7ata deyshaa hu7e bolla woththidi dereza nagaraa, iitateththaanne makkallateththaa ubbaa paaxo; deyshaza hu7e bolla yuushshi pittishe deraa nagara iza bolla woththo; hessafe guye kase deyshaza efanaas giigetti uttidaade bolla duge bazzo yeddetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ኩሼ ናምኣታ ዴይሻ ሁኤ ቦላ ዎዲ ዴሬዛ ናጋራ፥ ኢታቴኔ ማካላቴ ኡባ ፓጾ፤ ዴይሻዛ ሁኤ ቦላ ዩሺ ፒቲሼ ዴራ ናጋራ ኢዛ ቦላ ዎ፤ ሄሳፌ ጉዬ ካሴ ዴይሻዛ ኤፋናስ ጊጌቲ ኡቲዳዴ ቦላ ዱጌ ባዞ ዬዴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮን ባ ናምኡ ኩሽያ ፓፃ ደእያ ዴሻ ሁጰን ዎድ፥ እስራኤለ አሳ ናቆ ኡባ፥ ኤንታ ማካላ ኡባ፥ ኤንታ ናጋራ ኡባ ፓፆ። ያትድ ሄ ዴሻ ሁጰን ሄሳ ቶሶ፤ ሄ ዴሻ ኤፋና መላ ጊግስዳ ኡራ ቦላ መላ ቢታ የዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroni ba nam7u kushiya paxa de7iya deesha huuphen wothidi, Isra7eele asaa naaqo ubbaa, enta makalla ubbaa, enta nagara ubbaa paaxo. Yaatidi he deesha huuphen hessa toosso; he deesha efana mela giigisida uraa bolla mela biitta yeddo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁለት እጆቹን በሕይወት ባለው ፍየል ራስ ላይ ይጫን፤ በላዩም የእስራኤላውያንን ክፋትና ዐመፅ፣ ኀጢአታቸውንም ሁሉ ይናዘዝበት፤ እነዚህንም በፍየሉ ራስ ላይ ይጫን፤ ፍየሉንም ለዚሁ ተግባር በተመደበ ሰው እጅ ወደ ምድረ በዳ ይስደደው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁለት እጆቹን በፍየሉ ራስ ላይ ይጭናል፤ የሕዝቡን ክፋት፥ ኃጢአትና ዐመፅ ሁሉ በመናዘዝ አዛውሮ በፍየሉ ራስ ላይ ያሸክመዋል፤ ከዚህ በኋላ ለዚህ ሥራ የተመደበ ሰው ፍየሉን ነድቶ ወደ በረሓ ይወስደዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሮን ድማ ኽልቲኡ ኢዱ ኣብ ርእሲ እቲ ብህይወት ዘሎ ዲበላ የንብር እሞ፥ ንዅሉ ኽፍኣት ደቂ እስራኤልን ንዅሉ በደሎምን ንዅሉ ሓጢኣቶምን ኣብ ልዕሊኡ ይናዘዝ፤ ኣብ ርእሲ እቲ ዲበላ ከዓ የፁሮ፤ በቲ ነዙይ ዝተመደበ ኢድ ሰብኣይ ገይሩ ድማ ንምድረ በዳ ይውሰዶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሮን ድማ ክልቲኡ ኢዱ ኣብ ርእሲ እቲ ሃያው ድቤላ የንብር እሞ፡ ብኹሉ ኽፍኣት ደቂ እስራኣኤልን ብኹሉ በድሎምን ብኹሉ ሓጢኣቶምን ኣብ ልዕሊኡ ይናዘዝ፡ ኣብ ርእሲ እቲ ድቤላ ኸኣ የንብሮ፡ ብኢድ እቲ ነዚ እተዳለወ ሰብኣይ ድማ ንበረኻ ይስደዶ። |