Leviticus 16:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብቲ መሰውኢ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ዚነድድ ፈሓም ዝመልአ ዕጣንን ኣእዳዉን ብደቂቕ እተቐጥቀጠ ዕጣን ዝመልአ ዕጣንን ወሲዱ ናብ ውሽጢ እቲ መጋረጃ የእትዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔርም ፊት ከአለው መሠዊያ ላይ የእሳት ፍም አምጥቶ ጥናውን ይሞላል፤ ከተወቀጠውም ልቅምና ደቃቅ ዕጣን እጁን ሙሉ ይወስዳል፤ ወደ መጋረጃውም ውስጥ ያመጣዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔርም ፊት ካለው መሠዊያ ላይ የእሳት ፍም አምጥቶ ጥናውን ይሞላል፥ ከተወቀጠውም ከጣፋጭ ዕጣን እጁን ሙሉን ይወስዳል፤ ወደ መጋረጃውም ውስጥ ያመጣዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጌታም ፊት ካለው መሠዊያ ላይ ያለውን የእሳት ፍም በጥናው ሞልቶ ያመጣል፥ ከተወቀጠውም ከመዐዛው ያማረ ዕጣን በሁለቱ የእጁ መዳፎች ሙሉ ዘግኖ ይወስዳል፤ ወደ መጋረጃውም ውስጥ ያመጣዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ መና ጎዳ ስንን ደእያ ያርሽያ ሳኣፐ እጻና ጩውስያ ሚሻ ኩመን ቦንቁዋነ፥ ሊቅ ጋጨቴዳ ላኡ ኮጵያ ሳዊያ እጻና አኪደ፥ ጋርዱዋ ግዶ አሆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Med'inaa Godaa sintsan de'iyaa yarshshiyaa sa'aappe is'aanaa c'uwissiyaa miishshaa kumentsaa bonk'k'uwaanne, liik'i gaac'etteedda laa"u kop'p'iyaa sawiyaa is'aanaa akkiide, gaaridduwaa giddo aho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse GODAA sinththan diza yarsho yarshizasoppe exaane cuwasiza miishsha kumeththa bonqonne liiqi gaacettida nam7u zolle sawiza exaane ekkidi magalasha giddon diza keehi dumma gidida kifile eho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ጎዳ ሲንን ዲዛ ያርሾ ያርሺዛሶፔ ኤጻኔ ጩዋሲዛ ሚሻ ኩሜ ቦንቆኔ ሊቂ ጋጬቲዳ ናምኡ ዞሌ ሳዊዛ ኤጻኔ ኤኪዲ ማጋላሻ ጊዶን ዲዛ ኬሂ ዱማ ጊዲዳ ኪፊሌ ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ስንን ደእያ ያርሾ በሳፈ እፃነ ጩይስያ ሚሸን ቦንቆ ኩንድ፥ ሊቅድ ጋጨትዳ ሳውያ እፃነ ናምኡ ኩጫ ኤክድ ማጋራጁዋ ግዶ ገሎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa sinthan de7iya yarsho bessaafe ixaane cuyisiya miishen bonqo kunthidi, liiqidi gaacetida sawiya ixaane nam7u kuuca ekidi magarajuwa giddo gelo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ካለው መሠዊያ ፍም ተወስዶ የተሞላበትን ጥና ይያዝ፤ ሁለት እጅ ሙሉ መልካም መዐዛ ያለው ዕጣን ይውሰድ፤ እነዚህንም ወደ መጋረጃው ውስጥ ይዞ ይግባ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከመሠዊያው የሚቃጠል የእሳት ፍም በጥናው ሞልቶም ሁለት እፍኝ ጣፋጭ ሽታ ያለውን የተወቀጠ ደቃቅ ዕጣን በመውሰድ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ያግባ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዘሎ መሰውኢ ፅንሃህ ምሉእ ጓህሪ ይውሰድ፤ ካብቲ ዝተኣረየን ዝደቐቐን ምዑዝ ዕጣን ከዓ ብኽልተ ኢዱ ሓፊኑ ወሲዱ ናብ ውሽጢ መጋረጃ የእትዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዘሎ መስውኢ ጽንሃህ ምሉእ ጓህሪ ይውስድ፡ ካብቲ እተጎድኤ ምኡዝ ዓጥን ከኣ ምሉእ ሕፍኑ ወሲዱ ናብ ውሽጢ መጋረጃ የእተዎ። |