Leviticus 16:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቲ መሰውኢ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ዚነድድ ፈሓም ዝመልአ ዕጣንን ኣእዳዉን ብደቂቕ እተቐጥቀጠ ዕጣን ዝመልአ ዕጣንን ወሲዱ ናብ ውሽጢ እቲ መጋረጃ የእትዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ከአ​ለው መሠ​ዊያ ላይ የእ​ሳት ፍም አም​ጥቶ ጥና​ውን ይሞ​ላል፤ ከተ​ወ​ቀ​ጠ​ውም ልቅ​ምና ደቃቅ ዕጣን እጁን ሙሉ ይወ​ስ​ዳል፤ ወደ መጋ​ረ​ጃ​ውም ውስጥ ያመ​ጣ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔርም ፊት ካለው መሠዊያ ላይ የእሳት ፍም አምጥቶ ጥናውን ይሞላል፥ ከተወቀጠውም ከጣፋጭ ዕጣን እጁን ሙሉን ይወስዳል፤ ወደ መጋረጃውም ውስጥ ያመጣዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጌታም ፊት ካለው መሠዊያ ላይ ያለውን የእሳት ፍም በጥናው ሞልቶ ያመጣል፥ ከተወቀጠውም ከመዐዛው ያማረ ዕጣን በሁለቱ የእጁ መዳፎች ሙሉ ዘግኖ ይወስዳል፤ ወደ መጋረጃውም ውስጥ ያመጣዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ መና ጎዳ ስንን ደእያ ያርሽያ ሳኣፐ እጻና ጩውስያ ሚሻ ኩመን ቦንቁዋነ፥ ሊቅ ጋጨቴዳ ላኡ ኮጵያ ሳዊያ እጻና አኪደ፥ ጋርዱዋ ግዶ አሆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Med'inaa Godaa sintsan de'iyaa yarshshiyaa sa'aappe is'aanaa c'uwissiyaa miishshaa kumentsaa bonk'k'uwaanne, liik'i gaac'etteedda laa"u kop'p'iyaa sawiyaa is'aanaa akkiide, gaaridduwaa giddo aho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse GODAA sinththan diza yarsho yarshizasoppe exaane cuwasiza miishsha kumeththa bonqonne liiqi gaacettida nam7u zolle sawiza exaane ekkidi magalasha giddon diza keehi dumma gidida kifile eho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ጎዳ ሲንን ዲዛ ያርሾ ያርሺዛሶፔ ኤጻኔ ጩዋሲዛ ሚሻ ኩሜ ቦንቆኔ ሊቂ ጋጬቲዳ ናምኡ ዞሌ ሳዊዛ ኤጻኔ ኤኪዲ ማጋላሻ ጊዶን ዲዛ ኬሂ ዱማ ጊዲዳ ኪፊሌ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ስንን ደእያ ያርሾ በሳፈ እፃነ ጩይስያ ሚሸን ቦንቆ ኩንድ፥ ሊቅድ ጋጨትዳ ሳውያ እፃነ ናምኡ ኩጫ ኤክድ ማጋራጁዋ ግዶ ገሎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa sinthan de7iya yarsho bessaafe ixaane cuyisiya miishen bonqo kunthidi, liiqidi gaacetida sawiya ixaane nam7u kuuca ekidi magarajuwa giddo gelo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ካለው መሠዊያ ፍም ተወስዶ የተሞላበትን ጥና ይያዝ፤ ሁለት እጅ ሙሉ መልካም መዐዛ ያለው ዕጣን ይውሰድ፤ እነዚህንም ወደ መጋረጃው ውስጥ ይዞ ይግባ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከመሠዊያው የሚቃጠል የእሳት ፍም በጥናው ሞልቶም ሁለት እፍኝ ጣፋጭ ሽታ ያለውን የተወቀጠ ደቃቅ ዕጣን በመውሰድ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ያግባ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዘሎ መሰውኢ ፅንሃህ ምሉእ ጓህሪ ይውሰድ፤ ካብቲ ዝተኣረየን ዝደቐቐን ምዑዝ ዕጣን ከዓ ብኽልተ ኢዱ ሓፊኑ ወሲዱ ናብ ውሽጢ መጋረጃ የእትዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዘሎ መስውኢ ጽንሃህ ምሉእ ጓህሪ ይውስድ፡ ካብቲ እተጎድኤ ምኡዝ ዓጥን ከኣ ምሉእ ሕፍኑ ወሲዱ ናብ ውሽጢ መጋረጃ የእተዎ።