Leviticus 16:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሮን ድማ ነቲ ንዕኡ ዚኸውን ብዕራይ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣምጺኡ ንርእሱን ንቤቱን ይዕረቕ፡ ነቲ ንዕኡ ዚኸውን ብዕራይ መስዋእቲ ሓጢኣት ድማ ይቐትሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አሮ​ንም ስለ ራሱ ኀጢ​አት የሚ​ሠ​ዋ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ወይ​ፈ​ኑን ያቀ​ር​ባል፤ ለራ​ሱም ለቤ​ተ​ሰ​ቡም ያስ​ተ​ሰ​ር​ያል፤ ስለ ኀጢ​አቱ የእ​ር​ሱን መሥ​ዋ​ዕት ወይ​ፈ​ኑን ያር​ዳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሮንም ስለ ራሱ ኃጢአት የሚሠዋውን መሥዋዕት ወይፈኑን ያቀርባል፤ ለራሱም ለቤተ ሰቡም ያስተሰርያል፤ ስለ ኃጢአቱ የእርሱን መሥዋዕት ወይፈኑን ያርዳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አሮንም ለእርሱ የሆነውን የኃጢአቱን መሥዋዕት ወይፈን ያቀርባል፤ ለራሱም ለቤተሰቡም ያስተሰርያል፤ ለእርሱ የሆነውን የኃጢአቱን መሥዋዕት ወይፈን ያርዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አሮን ባረ ናጋራነ ባረ ሶ አሳ ናጋራ አቶ ጊሳናዉ፥ እት ኮሩማ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ ሺሾ። ያቲደ ባረ ናጋራ ያርሾ ሄ ኮሩማ ሹኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Aarooni bare nagaraanne bare soo asaa nagaraa atto giissanaw, itti korumaa nagaraa yarshshuwaa ootsiide shiishsho. Yaatiide bare nagaraa yarshshoo he korumaa shukko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Aarooneykka korma booraza ba nagara wursanaassinne baso asaa nagara wursanaas yarsho shukko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሮኔይካ ኮርማ ቦራዛ ባ ናጋራ ዉርሳናሲኔ ባሶ ኣሳ ናጋራ ዉርሳናስ ያርሾ ሹኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሮን ባ ናጋራስነ ባ ሶ አሳ ናጋራ አቶተስ እስ ዎፋኖ ናጋራ ያርሾ ኦድ ሺሾ። ያትድ ባ ናጋራ ግሾ ሄ ዎፋኑዋ ሹኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aaroni ba nagarasinne ba soo asaa nagaraa atotethas issi wofaano nagaraa yarsho oothidi shiisho. Yaatidi ba nagaraa gisho he wofaanuwa shuko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሮን ለራሱና ለቤተ ሰቡ ማስተስረያ ይሆን ዘንድ ወይፈኑን የኀጢአት መሥዋዕት አድርጎ ስለ ራሱ ያቅርብ፤ ወይፈኑንም ስለ ራሱ የኀጢአት መሥዋዕት አድርጎ ይረድ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሮንም ኰርማውን ስለ ራሱና ስለ ቤተሰቡ የኃጢአት ማስተስረያ መሥዋዕት በማድረግ ይረደው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሮን ከዓ ነቲ ምእንቲ ሓጢኣቱ ዝስዋእ ዝራብዕ የቕርቦ፤ ሓሪዱ ድማ ንባዕሉን ንቤተሰቡን የስተስሪ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሮን ከኣ ነቲ ርእሱ ዚኸውን ዝራብዕ መስዋእቲ ሓጢኣት የቕርቦ፡ ንርእሱን ንቤቱን ድማ የተዐርቅ፡ ነቲ ንርእሱ ዚኸውን ዝራብዕ መስዋእቲ ሓጢኣት ከኣ ይሕረዶ።