Leviticus 15:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዋሕዚ ዘለዎ ኣብ ልዕሊ እቲ ንጹህ እንተ ተፍአ፤ ሽዑ ክዳውንቱ ክሓጽብን ብማይ ክሕጸብን ክሳዕ ምሸት ድማ ርኹስ ክኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈሳሽ ነገር ያለ​በት ሰው በን​ጹሕ ሰው ላይ ቢተፋ ልብ​ሱን ይጠብ፤ በው​ኃም ይታ​ጠብ፤ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው በንጹሕ ሰው ላይ ቢተፋ፥ ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው በንጹሕ ሰው ላይ ቢተፋ፥ የተተፋበት ሰው ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ጎግያባይ ደእያ አሳይ ጌሻ አሳ ቦላ ጩቾፐ፥ ሄ አሳይ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ቃይ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Goggiyaabay de'iyaa Asay geeshsha asaa bolla c'uchchooppe, he Asay bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; k'ay omarssi gakkanaw I tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Asateththafe tunisiza miishshi goggi keziza asi hankko paxa diza asa bolla cuch cuttiko he cuchchay iza bochchida asi ba may7onne ba bolla haaththan meecco; gidikkoka hessaadey omars gakkanaas tuna gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሳቴፌ ቱኒሲዛ ሚሺ ጎጊ ኬዚዛ ኣሲ ሃንኮ ፓጻ ዲዛ ኣሳ ቦላ ጩች ጩቲኮ ሄ ጩቻይ ኢዛ ቦቺዳ ኣሲ ባ ማይኦኔ ባ ቦላ ሃን ሜጮ፤ ጊዲኮካ ሄሳዴይ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎግያባይ ደእያ አስ ቱና ግዶና አሳ ቦላ ጩትኮ፥ ሄ ኡራይ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተካ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goggiyabay de7iya asi tuna gidonna asa bolla cutiko, he uray ba ma7uwa meecco; ba asatethaka meeceto; yaatidi omarsi gakanaw I tuna gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ሰው ንጹሕ በሆነ ሰው ላይ ቢተፋ፣ የተተፋበት ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፈሳሽ ያለበት ሰው ንጹሕ በሆነ ሰው ላይ ምራቁን ቢተፋበት፥ ያ ሰው ልብሱን አጥቦ ሰውነቱንም ታጥቦ እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ፈሳሲ ዝፈሰሶ ሰብ፥ ንሓደ ንፁህ ሰብ እንትፍ እንተበለሉ ኸዓ፥ እቲ እንትፍ ዝተብሃለሉ ሰብ ኽዳውንቱ ይሕፀብ፤ ብማይ ድማ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት እውን ዝረኸሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ጀጋል ንሓደ ንጹህ ጡፍ እንተ በለሉ ኸኣ፡ ንሱ ኽዳውንቱ ይሕጸብ ብማይ ድማ ይተሓጸብ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኹን።