Leviticus 15:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ፈሳሲ ዘለዎ ስጋ ዝትንክፍ ድማ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ብማይ ድማ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ምሸት ድማ ርኹስ ይኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈሳሽ ነገር ያለ​በ​ትን የሰ​ውን ሥጋ የሚ​ነካ ልብ​ሱን ይጠብ፤ በው​ኃም ይታ​ጠብ፤ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈሳሽ ነገር ያለበትን የሰውን ሥጋ የሚነካ ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፈሳሽ ነገር ያለበትን ሰው ገላውን የሚነካ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ጎግያባይ ደእያ አሳ ቦላ ቦችያ ኦንነ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ቃይ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Goggiyaabay de'iyaa asaa bollaa bochchiyaa ooninne bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; k'ay omarssi gakkanaw I tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Asateththafe tunisiza miishshi goggi keziza as bochchiday ay asikka ba may7onne ba bolla haaththan meecco; gidikkoka omars gakkanaas tuna gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሳቴፌ ቱኒሲዛ ሚሺ ጎጊ ኬዚዛ ኣስ ቦቺዳይ ኣይ ኣሲካ ባ ማይኦኔ ባ ቦላ ሃን ሜጮ፤ ጊዲኮካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎግያባይ ደእያ ኡራ አሳተ ቦችያ ኦንካ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goggiyabay de7iya uraa asatethaa bochiya oonika ba ma7uwa meecco; ba asatethaa meeceto; yaatidi omarsi gakanaw I tuna gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ፈሳሽ ነገር የሚወጣውን ሰው የነካ ማንኛውም ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፈሳሽ ያለበትን ሰው የሚነካ ሁሉ ልብሱን አጥቦ፥ ሰውነቱንም ታጥቦ፥ እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ፈሳሲ ነገር ዝፈሰሶ ሰብ ዝነኽአ ድማ ኽዳውንቱ ይሕፀብ፤ ብማይ ከዓ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት እውን ዝረኸሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 ንስጋ እቲ ግጃል ዝተነከየ ድማ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ብማይ ከኣ ይተሓጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን።