Leviticus 15:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዋሕዚ ዘለዎ ኣብ ልዕሊ ዚቕመጦ ዝዀነ ይኹን ነገር ተቐሚጡ ዘሎ፡ ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ብማይ ድማ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ምሸት ድማ ርኹስ ኪኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው በተቀመጠበት ነገር ላይ የሚቀመጥበት ሰው ልብሱን ይጠብ፤ በውኃም ይታጠብ፤ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው በተቀመጠበት ነገር ላይ የሚቀመጥበት ሰው ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው በተቀመጠበት በማናቸውም ነገር ላይ የሚቀመጥበት ሰው ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጎግያዋና ደእያ አሳይ ኡቴዳዋ ቦላ ኡትያ ኦንነ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ቃይ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Goggiyaawaana de'iyaa Asay utteeddawaa bolla uttiyaa ooninne bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; k'ay omarssi gakkanaw I tuna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asateththafe tunisiza miishshi goggi keziza asi uttidasohon uttida ay asikka ba may7onne ba bolla haaththan meecco; gidikkoka hessaadey omars gakkanaas tuna gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳቴፌ ቱኒሲዛ ሚሺ ጎጊ ኬዚዛ ኣሲ ኡቲዳሶሆን ኡቲዳ ኣይ ኣሲካ ባ ማይኦኔ ባ ቦላ ሃን ሜጮ፤ ጊዲኮካ ሄሳዴይ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎግያባይ ደእያ ኡራይ ኡትዳባ ቦላ ኡትያ ኦንካ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተካ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goggiyabay de7iya uray uttidaba bolla uttiya oonika ba ma7uwa meecco; ba asatethaka meeceto; yaatidi omarsi gakanaw tuna gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ሰው በተቀመጠበት በየትኛውም ነገር ላይ የተቀመጠ ሰው ሁሉ ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወይም ሰውየው በተቀመጠበት በማንኛውም ነገር ላይ ሁሉ የሚቀመጥ ሰው ልብሱን አጥቦ፥ ሰውነቱንም ታጥቦ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሁን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኾፍ ኣብ ዝበሎ ኣቕሓ ኾፍ ዝብል ሰብ እውን፥ ክዳውንቱ ይሕፀብ፤ ብማይ ከዓ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት እውን ዝረኸሰ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በዓል ጅግል ኮፍ ኣብ ዝበሎ ኣቕሓ ኾፍ ዜብልውን፡ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ብማይ ከኣ ይተሓጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን። |