Leviticus 15:33 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብታ ብዕምባባታታን ካብቲ ፈሳሲ ዘለዎን ሓሚማ፡ ካብ ሰብኣይን ካብ ሰበይትን ካብቲ ምስኣ ርኹስ ዝራኸብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በግዳጅዋም ደም ለሚፈስሳት፥ ፈሳሽም ነገር ላለባቸው ለወንድም ለሴትም፥ ከረከሰችም ሴት ጋር ለሚተኛ ሰው ሕጉ ይህ ነው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመርገምዋም ለታመመች፥ ፈሳሽም ነገር ላለባቸው ለወንድም ለሴትም፥ የረከሰችንም ሴት ለሚገናኝ ሰው ሕጉ ይኸው ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም በወር አበባዋም ለታመመች፥ ፈሳሽም ነገር ላለባቸው ለወንድም ለሴትም፥ የረከሰችንም ሴት ለሚገናኝ ሰው ሕጉ ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ባረ ፒላ ጋሱዋን ቱንያ ማጫ አሳዉ፥ አቱማ ግድና ማጫዋ ግድና ጎግያባይ ደእያ አሳዉነ ቱኔዳ ማጫ አሳና ግስያ አቱማ አሳዉ እመቴዳ ዎጋይ ሄዋ’ ያግተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | k'ay bare piilaa gaasuwaan tuniyaa mac'c'a asaw, attuma gidina mac'c'awaa gidina goggiyaabay de'iyaa asawunne tuneedda mac'c'a asaana gisiyaa attuma asaw imetteedda wogay hewaa› yaagite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | qasseka aginan aginan beettiza maccassa wogay beettiza maccassas woykko adde gidiin macca gidiin tunisiza miishshi istta asateththafe goggiza wode woykko geeyontta maccassara zin7iza attumasaas wodhdhida wogay hessa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኣጊናን ኣጊናን ቤቲዛ ማጫሳ ዎጋይ ቤቲዛ ማጫሳስ ዎይኮ ኣዴ ጊዲን ማጫ ጊዲን ቱኒሲዛ ሚሺ ኢስታ ኣሳቴፌ ጎጊዛ ዎዴ ዎይኮ ጌዮንታ ማጫሳራ ዚንኢዛ ኣቱማሳስ ዎዳ ዎጋይ ሄሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ኩሸ መቶ ጋሶን ቱንያ ማጫሳስ፥ አደ ግድን ማጫ ግድን ጎግያባይ ደእያ አሳስነ ቱንዳ ማጫራ አቅያ አደስ እመትዳ ዎጋይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ba kushe meto gaason tuniya maccasas, adde gidin macca gidin goggiyabay de7iya asaasinne tunida maccara aqiya addes imetida wogay haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በወር አበባ ላይ ያለችን ሴት፣ ፈሳሽ ነገር የሚወጣቸውን ወንድ ወይም ሴት፣ በሥርዐቱ መሠረት ርኩስ ከሆነች ሴት ጋር የሚተኛውን ወንድ በሚመለከት ሕጉ ይኸው ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም የወር አበባ በማየት ላይ ስላለች ሴት ወይም ወንድም ሆነ ሴት ፈሳሽ ነገር ከሰውነታቸው በሚወጣ ጊዜ ወይም ካልነጻች ሴት ጋር ስለሚተኛ ወንድ የተሰጠ መመሪያ ይህ ነው። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ጅግልን ናይቲ ዘርኡ ዚከዐዎን፡ ብእኡ ድማ ዘረኸሰ፡ ብዛዕባ እታ ብጻግኒኣ ዝሓመመትን ብዛዕባ ዘርኡ ዚክዐዎ ሰብኣይን ሰበይትን፡ ብዛዕባ ምስ ዝረኸሰት ሰበይቲ ዚድቅስ ሰብኣይ ድማ ሕጉ እዚ እዩ። |