Leviticus 15:33 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብታ ብዕምባባታታን ካብቲ ፈሳሲ ዘለዎን ሓሚማ፡ ካብ ሰብኣይን ካብ ሰበይትን ካብቲ ምስኣ ርኹስ ዝራኸብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በግ​ዳ​ጅ​ዋም ደም ለሚ​ፈ​ስ​ሳት፥ ፈሳ​ሽም ነገር ላለ​ባ​ቸው ለወ​ን​ድም ለሴ​ትም፥ ከረ​ከ​ሰ​ችም ሴት ጋር ለሚ​ተኛ ሰው ሕጉ ይህ ነው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመርገምዋም ለታመመች፥ ፈሳሽም ነገር ላለባቸው ለወንድም ለሴትም፥ የረከሰችንም ሴት ለሚገናኝ ሰው ሕጉ ይኸው ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም በወር አበባዋም ለታመመች፥ ፈሳሽም ነገር ላለባቸው ለወንድም ለሴትም፥ የረከሰችንም ሴት ለሚገናኝ ሰው ሕጉ ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ባረ ፒላ ጋሱዋን ቱንያ ማጫ አሳዉ፥ አቱማ ግድና ማጫዋ ግድና ጎግያባይ ደእያ አሳዉነ ቱኔዳ ማጫ አሳና ግስያ አቱማ አሳዉ እመቴዳ ዎጋይ ሄዋ’ ያግተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) k'ay bare piilaa gaasuwaan tuniyaa mac'c'a asaw, attuma gidina mac'c'awaa gidina goggiyaabay de'iyaa asawunne tuneedda mac'c'a asaana gisiyaa attuma asaw imetteedda wogay hewaa› yaagite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) qasseka aginan aginan beettiza maccassa wogay beettiza maccassas woykko adde gidiin macca gidiin tunisiza miishshi istta asateththafe goggiza wode woykko geeyontta maccassara zin7iza attumasaas wodhdhida wogay hessa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ኣጊናን ኣጊናን ቤቲዛ ማጫሳ ዎጋይ ቤቲዛ ማጫሳስ ዎይኮ ኣዴ ጊዲን ማጫ ጊዲን ቱኒሲዛ ሚሺ ኢስታ ኣሳቴፌ ጎጊዛ ዎዴ ዎይኮ ጌዮንታ ማጫሳራ ዚንኢዛ ኣቱማሳስ ዎዳ ዎጋይ ሄሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ኩሸ መቶ ጋሶን ቱንያ ማጫሳስ፥ አደ ግድን ማጫ ግድን ጎግያባይ ደእያ አሳስነ ቱንዳ ማጫራ አቅያ አደስ እመትዳ ዎጋይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ba kushe meto gaason tuniya maccasas, adde gidin macca gidin goggiyabay de7iya asaasinne tunida maccara aqiya addes imetida wogay haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በወር አበባ ላይ ያለችን ሴት፣ ፈሳሽ ነገር የሚወጣቸውን ወንድ ወይም ሴት፣ በሥርዐቱ መሠረት ርኩስ ከሆነች ሴት ጋር የሚተኛውን ወንድ በሚመለከት ሕጉ ይኸው ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም የወር አበባ በማየት ላይ ስላለች ሴት ወይም ወንድም ሆነ ሴት ፈሳሽ ነገር ከሰውነታቸው በሚወጣ ጊዜ ወይም ካልነጻች ሴት ጋር ስለሚተኛ ወንድ የተሰጠ መመሪያ ይህ ነው።
Amharic Tigrinya 2011 ናይ ጅግልን ናይቲ ዘርኡ ዚከዐዎን፡ ብእኡ ድማ ዘረኸሰ፡ ብዛዕባ እታ ብጻግኒኣ ዝሓመመትን ብዛዕባ ዘርኡ ዚክዐዎ ሰብኣይን ሰበይትን፡ ብዛዕባ ምስ ዝረኸሰት ሰበይቲ ዚድቅስ ሰብኣይ ድማ ሕጉ እዚ እዩ።