Leviticus 15:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ንደቂ እስራኤል ካብ ርስሓቶም ፍለዮም። ነቲ ኣብ መንጎኦም ዘሎ ድንኳነይ እንተ ኣርከስዎ፡ ብርኽሰቶም ከይሞቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እንዲሁም በእነርሱ መካከል ያለችውን ድንኳኔን ባረከሱ ጊዜ፥ በርኩስነታቸው እንዳይሞቱ የእስራኤልን ልጆች ከርኩስነታቸው አንጹአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲሁም በእነርሱ መካከል ያለችውን ማደሪያዬን ባረከሱ ጊዜ፥ በርኵስነታቸው እንዳይሞቱ የእስራኤልን ልጆች ከርኵስነታቸው ለያቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እንዲሁም በመካከላቸው የምትገኘውን የመገናኛዬን ድንኳን በማርከስ በርኩስነታቸው እንዳይሞቱ፥ እናንተ የእስራኤልን ልጆች ከርኩስነታቸው ለዩአቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ባረንቱ ግዶን ደእያ ጾሳ ዱንካንያ ቱንሲደ እስራኤልያ አሳይ ሀይቀናዳን፥ ኔን ሀዋዳን ኦደ ኡንቱንቱ ባረና ቱንስያዋፐ ሻከቲደ ደአናዳን ናጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Barenttu giddon de'iyaa S'oossaa Dunkkaaniyaa tunissiide Israa'eeliyaa Asay hayk'k'ennaadan, neeni hawaadan ootsaade unttunttu barena tunissiyaawaappe shaakettiide de'anaadan naaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Heen istta giddon diza Gaytoteththa Dunkaane tunisidi hayqqontta mala Isra7eele nayta tunisiza miishshafe naagite.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄን ኢስታ ጊዶን ዲዛ ጋይቶቴ ዱንካኔ ቱኒሲዲ ሃይቆንታ ማላ ኢስራኤሌ ናይታ ቱኒሲዛ ሚሻፌ ናጊቴ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለ አሳይ ባንታ ግዶን ደእያ ጌሻ ዱንካንያ ቱንስድ፥ ሀይቆና መላ ኔኒ ሀይሳዳ ኦዳ ኤንቲ ባንታና ቱንስያባፐ ዱማይድ ዳና መላ ናጋ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eele asay banta giddon de7iya Geeshsha Dunkaaniya tunisidi, hayqonna mela neeni haysada oothada enti bantana tunisiyabape dummayidi daana mela naaga.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በመካከላቸው ያለችውን ማደሪያዬን እንዳያረክሱና በርኩሰታቸው እንዳይሞቱ፣ እስራኤላውያንን ከሚያረክሳቸው ነገር ለዩአቸው።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በመካከላቸው ያለውን ማደሪያዬን በማርከስ እንዳይሞቱ እስራኤላውያንን ከርኲሰት ጠብቃቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነታ ኣብ ማእኸሎም ዘላ ማሕደረይ ብምርካሶም ብርኽሰቶም ከይሞቱስ፥ ንደቂ እስራኤል ካብ ዘርክሶም ነገር ከምዙይ ጌርኩም ፍለይዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ኣብ ማእከሎም ዘላ ማሕደረይ ምስ ኣርከሱ፡ ብርኽሰቶም ከይሞቱስ፡ ከምዚ ንደቂ እስራኤል ርኽሰቶም ፍለየዎም። |