Leviticus 15:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ዋሕዚኡ ርኽሰቱ እዚ ኪኸውን እዩ፡ ስጋኡ ምስ ዋሕዚኡ ይጐዪ እንተ ዀነ፡ ስጋኡ ኻብ ዋሕዚኡ ይዓግት እንተ ዀይኑ፡ እዚ ርኽሰቱ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሰውነቱ ፈሳሽ ለሚፈስሰው ሰው የርኵሰቱ ሕግ ይህ ነው፤ ፈሳሽ የሚፈስሰው ሰው ፈሳሹ እየፈሰሰው በሚኖርበት ጊዜ ሁሉ ርኩስ ነው፤ ፈሳሹ ያረክሰዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለሚፈስሰው ነገር ርኵስነቱ ይህ ነው፤ ፈሳሹ ነገር ከሥጋው ቢፈስስ ወይም ከመፍሰሱ ቢቆም፥ ርኩስ መሆኑ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱ የሚፈስሰው ነገር ርኩስነቱ ይህ ነው፤ ፈሳሹ ነገር ከሰውነቱ ቢፈስስ ወይም ከመፍሰሱ ቢቆም፥ ለእርሱ ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጎግያዋፐ ደንዴዳዋን ሄ ኡራይ ቱና ግድያ ዎጋይ ሀዋ: ሄ ጎግያባይ አገናን ጎግናካ ዎይ ቃይ ጎግያዋ አግንቶካ ሄ አ ግዶን ደእያባይ አ ቱንሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He goggiyaawaappe denddeedawaan he uray tuna gidiyaa wogay hawaa: He goggiyaabay aggenaan gogginakka woy k'ay goggiyaawaa agginttokka he Aa giddon de'iyaabay Aa tunissee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asateththafe goggi kezizayssi aggontta ixxiko woykko gogeththaa aggikokka hessaadey tuna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳቴፌ ጎጊ ኬዚዛይሲ ኣጎንታ ኢጺኮ ዎይኮ ጎጌ ኣጊኮካ ሄሳዴይ ቱና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎግያባይ ደእያ ኡራ ቱና ኦያ ዎጋይ ሀይሳ፤ ሄ ጎግያባይ አግን፥ አጎና እፅን፥ ሄ ኡራ ቱና ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goggiyabay de7iya uraa tuna oothiya wogay haysa; he goggiyabay aggin, aggonna ixin, he uraa tuna oothees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሰውነቱ የሚወጣው ፈሳሽ መፍሰሱን ቢቀጥል ወይም ባይቀጥል ሰውየው ርኩስ ነው፤ ፈሳሹም ርኩሰት የሚያስከትለው እንደዚህ ነው፦ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ማለት ከአባለ ዘሩ ቢፈስ ወይም መፍሰሱን ቢያቆም ያው ርኩስ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ፈሳሲ ነገር ይፍሰስ ኣይፍሰስ ኣብ ሰብነቱ ኽሳዕ ዘሎ እቲ ሰብ እቱይ ረኺሱ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ጅግል ኽሳዕ ዘሎ፡ ርኽሰቱ እዚ እዩ። ስጋኡ ጅግል እንተ ኸዐወ፡ ነቲ ጅግል እንተ ኸልከሎ፡ ንሱ ርኽሰቱ እዩ። |