Leviticus 15:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነዚ ዚትንክፍ ዘበለ ርኹስ ኪኸውን፡ ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ብማይ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ምሸት ድማ ርኹስ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህንም ነገሮች የሚነካ ሁሉ ርኩስ ነው፤ ልብሱንም ያጥባል፤ በውኃም ይታጠባል፤ እስከ ማታም ርኩስ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህንም ነገሮች የሚነካ ሁሉ ርኩስ ነው፤ ልብሱንም ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህንም ነገሮች የሚነካ ሁሉ ርኩስ ይሆናል፤ ልብሱንም ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሄ ቱኔዳባቱዋ ቦችያ ኦንነ ቱና፤ እ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ቃይ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay he tuneeddabatuwaa bochchiyaa ooninne tuna; I bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; k'ay omarssi gakkanaw I tuna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heyta bochchida ay asikka tunida gishshas ba may7onne ba bolla meecco; gidikkoka omars gakkanaas tuna gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄይታ ቦቺዳ ኣይ ኣሲካ ቱኒዳ ጊሻስ ባ ማይኦኔ ባ ቦላ ሜጮ፤ ጊዲኮካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቱንዳባታ ቦችያ ኦንካ ቱና ግድያ ግሾ እ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He tunidabata bochiya oonika tuna gidiya gisho I ba ma7uwa meecco; ba asatethaa meeceto; yaatidi omarsi gakanaw tuna gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህንም የሚነካ ማንኛውም ሰው ርኩስ ይሆናል፤ ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱንም የሚነካ ሁሉ ስለሚረክስ ልብሱን አጥቦ፥ ሰውነቱን ታጥቦ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ነዙይ ዝነኽኦ ኸዓ ርኹስ እዩ፤ ክዳውንቱ ድማ ይሕፀብ፤ ብማይ ከዓ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸትውን ዝረኸሰ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚ ዝተንከዮ ዘበለ ኸኣ ርኹስ ይኹን፡ ክዳውንቱ ድማ ይሕጸብ፡ ብማይ ከኣ ይተሓጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን። |