Leviticus 15:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ እተቐመጠቶ ነገር ዝትንክፍ ዘበለ ድማ ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ብማይ ድማ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ምሸት ድማ ርኹስ ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምትቀመጥበትንም ነገር ሁሉ የሚነካ ሁሉ ልብሶቹን ያጥባል፤ በውኃም ሰውነቱን ይታጠባል፤ እስከ ማታም ርኩስ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምትቀመጥበትንም ነገር ሁሉ የሚነካ ሁሉ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምትቀመጥበትንም ነገር ሁሉ የሚነካ ሁሉ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዛ ኡትያዋ ቦችያ ኡባይ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ቃይ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iza uttiyaawaa bochchiyaa ubbay bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; k'ay omarssi gakkanaw I tuna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | iza uttida ay miishshika bochchidaadey ba may7onne ba bolla meecco; gidikkoka omars gakkanaas tuna gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኡቲዳ ኣይ ሚሺካ ቦቺዳዴይ ባ ማይኦኔ ባ ቦላ ሜጮ፤ ጊዲኮካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ኡትያባ ቦችያ ኡባይ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya uttiyaba bochiya ubbay ba ma7uwa meecco; ba asatethaa meeceto; yaatidi omarsi gakanaw tuna gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የተቀመጠችበትን ማንኛውንም ነገር የነካ ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምትቀመጥበትን ነገር የሚነካ ሁሉ ልብሱን ይጠብ፤ ገላውንም ይታጠብ፤ እስከ ማታም ርኩስ ይሁን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ኾፍ ዝበለቶ ዅሉ ዝነኽአ ሰብ ድማ፥ ክዳውንቱ ይሕፀብ፤ ብማይ ከዓ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት እውን ዝረኸሰ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ኾፍ ዝበለቶ ኹሉ ነገር ዝተንከየ ዘበለ ድማ ክድውንቱ ይሕጸብ፡ ብማይ ከኣ ይተሓጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን። |