Leviticus 15:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዓራታ ዝትንክፍ ዘበለ ድማ ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ብማይ ድማ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ምሸት ድማ ርኹስ ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መኝ​ታ​ዋ​ንም የሚ​ነካ ሁሉ ልብ​ሶ​ቹን ያጥ​ባል፤ በው​ኃም ሰው​ነ​ቱን ይታ​ጠ​ባል፤ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መኝታዋንም የሚነካ ሁሉ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መኝታዋንም የሚነካ ሁሉ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዛ ግስያ ግሱዋ ቦችያ ኡባይ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ሃንካ ሜጨቶ፤ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iza gisiyaa gisuwaa bochchiyaa ubbay bare mayuwaa meec'c'o; haatsaankka meec'etto; omarssi gakkanaw I tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza ichchida hiixa bochchida ay asikka ba may7onne ba bolla meecco; gidikkoka omars gakkanaas tuna gido;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ኢቺዳ ሂጻ ቦቺዳ ኣይ ኣሲካ ባ ማይኦኔ ባ ቦላ ሜጮ፤ ጊዲኮካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ዝንእያ ሂፃ ቦችያ ኡባይ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተካ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya zin7iya hiixa bochiya ubbay ba ma7uwa meecco; ba asatethaka meeceto; yaatidi omarsi gakanaw tuna gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መኝታዋን የነካ ማንኛውም ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መኝታዋንም የሚነካ ሁሉ ልብሱን ይጠብ፤ ገላውንም ይታጠብ፤ እስከ ማታም ርኩስ ይሁን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ መደቀሲኣ ዝነክአ ድማ ኽዳውንቱ ይሕፀብ፤ ብማይ ከዓ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት እውን ዝረኸሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 መደቀሲኣ ዝተንከየ ዘበለ ድማ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ብማይ ከኣ ይተሓጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን።