Leviticus 15:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ በሎም፦ ካብ ስጋኡ ዚፈስስ ፈሳሲ እንተ ኣልይዎ፡ ብሰንኪ ፈሳሲኡ ርኹስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብላችሁ ንገሩአቸው፦ ከሰውነቱ ዘር የሚፈስሰው ሰው ቢኖር ስለሚፈስሰው ነገር ርኩስ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብላችሁ ንገሩአቸው። ማንም ሰው ከሥጋው ፈሳሽ ነገር ቢወጣ፥ ስለሚፈስሰው ነገር ርኩስ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብላችሁ ተናገሩ፦ ማንም ሰው ከሰውነቱ ውስጥ ፈሳሽ ነገር ቢወጣ፥ ከእርሱ የሚወጣው ፈሳሽ ርኩስ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጊደ ኦድተ፤ ‘አይ አሳ አቱንፐ አያይኔካ ጎጎፐ፥ ሄ ጎግያባይ ቱና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagiide odite; ‹Ay asaa attuntsaappe ayayneekka goggooppe, he goggiyaabay tuna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ay asaska izaade asateththafe goggiza miishshi diikko hessaadey tuna gaada Isra7eele asaas yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣይ ኣሳስካ ኢዛዴ ኣሳቴፌ ጎጊዛ ሚሺ ዲኮ ሄሳዴይ ቱና ጋዳ ኢስራኤሌ ኣሳስ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያግድ ኦድተ፤ “እስ አሳ አሳተፈ ጎግያባይ ደእኮ ሄስ ቱና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaas haysada yaagidi odite; “Issi asa asatethafe goggiyabay de7iko hessi tuna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለእስራኤላውያን እንዲህ ብላችሁ ንገሯቸው፤ ‘ማንም ሰው ከሰውነቱ ፈሳሽ ነገር ቢወጣ ያ ሰው ርኩስ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ማንም ሰው ከአባለ ዘሩ የሚወጣ ፈሳሽ ቢኖርበት፥ ያ ፈሳሽ ነገር ርኩስ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በልዎም፦ ሓደ ሰብ ካብ ሰብነቱ ፈሳሲ ነገር እንተ ፈሰሶ ረኺሱ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ተዛረብዎም በልዎም ከኣ፡ ሓደ ሰብ ካብ ስጋኡ ጅግል ምስ ዚከዐዎ፡ በቲ ምኽዓው ርኹስ እዩ። |