Leviticus 15:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓንቲ ሰበይቲ ፈሳሲ እንተ ኣጋጠማ፡ ፈሳሲኣ ድማ ኣብ ስጋኣ ደም እንተ ዀይኑ፡ ንሸውዓተ መዓልቲ ይፍለ። ዝትንክፋ ዘበለ ዅሉ ድማ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሴት ፈሳሽ ነገር ቢኖ​ር​ባት፥ በሥ​ጋ​ዋም ያለው ፈሳሽ ነገር ደም ቢሆን፥ በግ​ዳ​ጅዋ ሰባት ቀን ትቀ​መ​ጣ​ለች፤ የሚ​ነ​ካ​ትም ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴት ፈሳሽ ነገር ቢኖርባት በሥጋዋም ያለው ፈሳሽ ነገር ደም ቢሆን፥ በመርገምዋ ሰባት ቀን ትቀመጣለች፤ የሚነካትም ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሴት ፈሳሽ ነገር ቢኖርባት ከሰውነቷም ውስጥ የሚፈስሰው ነገር ደም ቢሆን፥ በወር አበባዋ ሰባት ቀን ትቀመጣለች፤ የሚነካትም ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ማጫ አሳዉ አግናን አግናን ይያ ፒላይ ዮፐ፥ ላፑን ጋላሳ ጋካናዉ እዛ ቱና፤ ቃይ እዞ ቦችያ ኦንነ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Mac'c'a asaw aginaan aginaan yiyaa piilay yooppe, laappun gallassaa gakkanaw iza tuna; k'ay izo bochchiyaa ooninne omarssi gakkanaw tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Maccassas aginan aginan yiza wogay beettiko laappun gallas gakkanaas iza tuna gidu; izo bochchiza ay asikka omars gakkanaas tuna gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ማጫሳስ ኣጊናን ኣጊናን ዪዛ ዎጋይ ቤቲኮ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ኢዛ ቱና ጊዱ፤ ኢዞ ቦቺዛ ኣይ ኣሲካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስ ማጫስ ባ ኩሸ መቶ በእኮ፥ ላፑን ጋላስ ጋካናዉ እያ ቱና፤ እዮ ቦችያ ኦንካ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Issi maccasi ba kushe meto be7iko, laapun gallas gakanaw iya tuna; iyo bochiya oonika omarsi gakanaw tuna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ሴት ጊዜውን እየጠበቀ የሚመጣው የደም መፍሰስ ቢኖርባት፣ የወር አበባዋ ርኩሰት እስከ ሰባት ቀን ይቈያል፤ በዚህ ጊዜ ማንም ሰው ቢነካት እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሴት የወር አበባ በምታይበት ጊዜ እስከ ሰባት ቀን ድረስ ርኩስ ትሆናለች፤ እርስዋንም የሚነካ ማንም ሰው እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰበይቲ ድማ፥ ኣብ እዋን ወርሓዊ ፅገኣ፥ ደም ካብ ሰብነታ እንተ ፈሰሰ፥ ንሸውዓተ መዓልቲ ርኽስቲ እያ፤ ዝነኽኣ ዅሉ ኸዓ ኽሳዕ ምሸት ዝረኸሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 ሰበይቲ ድማ፡ ጻግነ ብምዃና ደም ካብ ስጋኣ እንተ ተኻዕዋ፡ ሻብዓተ መዓልቲ ትርከስ ዝተንከያ ዘበለ ኸኣ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኹን።