Leviticus 15:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዘርኢ ምጽንባር ዘለዎ ዅሉ ክዳንን ቈርበትን ድማ ብማይ ተሓጺቡ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ኪኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዘር የነ​ካው ልብስ ሁሉ፥ ቍር​በ​ትም ሁሉ በውኃ ይታ​ጠ​ባል፤ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዘር የነካው ልብስ ሁሉ ቁርበትም ሁሉ በውኃ ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዘሩ የነካው ልብስ ሁሉ ቆዳም ሁሉ በውኃ ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቱማተፐ ጉኬዳ ዘረይ ቦቼዳ ማዩዋ ኡባይ ዎይ ጋልባ ኡባይ ሃን ሜጨቶ፤ ቃይ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Attumatetsaappe gukkeedda zeretsay bochcheedda mayuwaa ubbay woy galbbaa ubbay haatsaan meec'etto; k'ay omarssi gakkanaw I tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Zereththay iza bolla gukkida ay may7o gidiin woykko galba gidikko haaththan meecetto; gidikkoka omars gakkanaas tuna gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዜሬይ ኢዛ ቦላ ጉኪዳ ኣይ ማይኦ ጊዲን ዎይኮ ጋልባ ጊዲኮ ሃን ሜጬቶ፤ ጊዲኮካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቱንይ ቦችዳ ማኦ ኡባይ ዎይኮ ጋልባ ኡባይ ሃን ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Atunthay bochida ma7o ubbay woyko galba ubbay haathan meeceto; yaatidi omarsi gakanaw tuna gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የፈሰሰው ዘር የነካው ማንኛውም ልብስ ወይም ቍርበት በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዘሩ የፈሰሰበት ማንኛውም ልብስም ሆነ ቆዳ በውሃ ይታጠብ እርሱም እስከ ምሽት ድረስ ርኩስ ይሆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዘርኢ ዝነኽኦ ኽዳውንትን ማእስን ኵሉ ብማይ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት ከዓ ዝረኸሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዘርኢ እተኻዕዎ ኽዳውንትን ማእስን ኩሉ ብማይ ይተሓጸብ፡ ክሳዕ ምሸት ከኣ ርኹስ ይኹን።