Leviticus 15:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዘርኢ ምጽንባር ዘለዎ ዅሉ ክዳንን ቈርበትን ድማ ብማይ ተሓጺቡ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ኪኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዘር የነካው ልብስ ሁሉ፥ ቍርበትም ሁሉ በውኃ ይታጠባል፤ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዘር የነካው ልብስ ሁሉ ቁርበትም ሁሉ በውኃ ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዘሩ የነካው ልብስ ሁሉ ቆዳም ሁሉ በውኃ ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቱማተፐ ጉኬዳ ዘረይ ቦቼዳ ማዩዋ ኡባይ ዎይ ጋልባ ኡባይ ሃን ሜጨቶ፤ ቃይ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Attumatetsaappe gukkeedda zeretsay bochcheedda mayuwaa ubbay woy galbbaa ubbay haatsaan meec'etto; k'ay omarssi gakkanaw I tuna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zereththay iza bolla gukkida ay may7o gidiin woykko galba gidikko haaththan meecetto; gidikkoka omars gakkanaas tuna gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዜሬይ ኢዛ ቦላ ጉኪዳ ኣይ ማይኦ ጊዲን ዎይኮ ጋልባ ጊዲኮ ሃን ሜጬቶ፤ ጊዲኮካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አቱንይ ቦችዳ ማኦ ኡባይ ዎይኮ ጋልባ ኡባይ ሃን ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Atunthay bochida ma7o ubbay woyko galba ubbay haathan meeceto; yaatidi omarsi gakanaw tuna gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የፈሰሰው ዘር የነካው ማንኛውም ልብስ ወይም ቍርበት በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዘሩ የፈሰሰበት ማንኛውም ልብስም ሆነ ቆዳ በውሃ ይታጠብ እርሱም እስከ ምሽት ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዘርኢ ዝነኽኦ ኽዳውንትን ማእስን ኵሉ ብማይ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት ከዓ ዝረኸሰ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዘርኢ እተኻዕዎ ኽዳውንትን ማእስን ኩሉ ብማይ ይተሓጸብ፡ ክሳዕ ምሸት ከኣ ርኹስ ይኹን። |