Leviticus 15:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሻሙናይ መዓልቲ ድማ ክልተ ርግቢት ወይ ክልተ ጫጩት ርግቢት ወሲዱ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ናብ ቅድሚ የሆዋ ኸይዱ ንኻህን ይህቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስምንተኛውም ቀን ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ይዞ ወደ ምስክሩ ድንኳን ደጃፍ በእግዚአብሔር ፊት ያመጣል፤ ለካህኑም ይሰጠዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስምንተኛውም ቀን ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ይዞ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ በእግዚአብሔር ፊት ይመጣል፥ ለካህኑም ይሰጣቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በስምንተኛውም ቀን ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ይዞ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ በጌታ ፊት ይመጣል፥ ለካህኑም ይሰጣቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሆስፑን ጋላስ ላኡ ማራ ሀራጰቱዋ ዎይ ላኡ ማራ ዶጎማቱዋ አኪደ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ፐንግያ መና ጎዳ ስን ዪደ፥ ቄስያዉ ኡንቱንታ እሞ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hosppuntsa gallassi laa"u maraa harap'p'etuwaa woy laa"u mara dogomattuwaa akkiide, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa penggiyaa Med'inaa Godaa sintsa yiide, k'eesiyaw unttuntta immo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Osppunththa gallas nam7u haraphpheta woykko nam7u haraphphe ciyeta Gaytoteththa Dunkaane penge efidi GODAA sinththan qeesezas immo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦስፑን ጋላስ ናምኡ ሃራጴታ ዎይኮ ናምኡ ሃራጴ ጪዬታ ጋይቶቴ ዱንካኔ ፔንጌ ኤፊዲ ጎዳ ሲንን ቄሴዛስ ኢሞ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሆስፑን ጋላሳን ናምኡ ሆለታ ዎይኮ ናምኡ ኩራቾታ ኤክድ፥ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገ፥ ጎዳ ስን ኤህድ ካህንያስ እሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hospuntha gallasan nam7u holleta woyko nam7u kuraachota ekidi, Geeshsha Dunkaaniya penge, Godaa sinthe ehidi kahiniyas immo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስምንተኛውም ቀን ሁለት ርግቦች ወይም ሁለት የዋኖስ ጫጩቶች ይዞ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት በመቅረብ ለካህኑ ይስጥ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በስምንተኛውም ቀን ሁለት ርግቦች ወይም ሁለት ዋኖሶች ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ አምጥቶ በእግዚአብሔር ፊት ለካህኑ ይስጥ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ሻምነይቲ መዓልቲ ድማ ኽልተ ባሪቶ ወይ ክልተ ርግቢ ይውሰድ፤ ናብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይምፃእ፤ ነቲ ኻህን ከዓ ይሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሳምነይቲ መዓልቲ ድማ ክልተ ባሬቶ ወይ ክልተ ጫጩት ርግቢ ይወስድ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ናብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ይምጻእ፡ ነቲ ኻህን ከኣ ይሀቦ። |