Leviticus 15:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሻሙናይ መዓልቲ ድማ ክልተ ርግቢት ወይ ክልተ ጫጩት ርግቢት ወሲዱ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ናብ ቅድሚ የሆዋ ኸይዱ ንኻህን ይህቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በስ​ም​ን​ተ​ኛ​ውም ቀን ሁለት ዋኖ​ሶች ወይም ሁለት የር​ግብ ግል​ገ​ሎች ይዞ ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን ደጃፍ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ያመ​ጣል፤ ለካ​ህ​ኑም ይሰ​ጠ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በስምንተኛውም ቀን ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ይዞ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ በእግዚአብሔር ፊት ይመጣል፥ ለካህኑም ይሰጣቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በስምንተኛውም ቀን ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ይዞ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ በጌታ ፊት ይመጣል፥ ለካህኑም ይሰጣቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሆስፑን ጋላስ ላኡ ማራ ሀራጰቱዋ ዎይ ላኡ ማራ ዶጎማቱዋ አኪደ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ፐንግያ መና ጎዳ ስን ዪደ፥ ቄስያዉ ኡንቱንታ እሞ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hosppuntsa gallassi laa"u maraa harap'p'etuwaa woy laa"u mara dogomattuwaa akkiide, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa penggiyaa Med'inaa Godaa sintsa yiide, k'eesiyaw unttuntta immo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Osppunththa gallas nam7u haraphpheta woykko nam7u haraphphe ciyeta Gaytoteththa Dunkaane penge efidi GODAA sinththan qeesezas immo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦስፑን ጋላስ ናምኡ ሃራጴታ ዎይኮ ናምኡ ሃራጴ ጪዬታ ጋይቶቴ ዱንካኔ ፔንጌ ኤፊዲ ጎዳ ሲንን ቄሴዛስ ኢሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሆስፑን ጋላሳን ናምኡ ሆለታ ዎይኮ ናምኡ ኩራቾታ ኤክድ፥ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገ፥ ጎዳ ስን ኤህድ ካህንያስ እሞ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hospuntha gallasan nam7u holleta woyko nam7u kuraachota ekidi, Geeshsha Dunkaaniya penge, Godaa sinthe ehidi kahiniyas immo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በስምንተኛውም ቀን ሁለት ርግቦች ወይም ሁለት የዋኖስ ጫጩቶች ይዞ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት በመቅረብ ለካህኑ ይስጥ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በስምንተኛውም ቀን ሁለት ርግቦች ወይም ሁለት ዋኖሶች ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ አምጥቶ በእግዚአብሔር ፊት ለካህኑ ይስጥ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ሻምነይቲ መዓልቲ ድማ ኽልተ ባሪቶ ወይ ክልተ ርግቢ ይውሰድ፤ ናብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይምፃእ፤ ነቲ ኻህን ከዓ ይሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ሳምነይቲ መዓልቲ ድማ ክልተ ባሬቶ ወይ ክልተ ጫጩት ርግቢ ይወስድ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ናብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ይምጻእ፡ ነቲ ኻህን ከኣ ይሀቦ።