Leviticus 15:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ፈሳሲ ዘለዎ ድማ ካብ ፈሳሲኡ ምስ ነጸሐ። ሽዑ ንንጽህናኡ ሾብዓተ መዓልቲ ንርእሱ ይቝጸር፡ ክዳውንቱ ድማ ይሓጽብ፡ ስጋኡ ድማ ብማይ ይሕጸብ፡ ንጹህ ድማ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው ከፈሳሹ ነገር ሲነጻ ስለ መንጻቱ ሰባት ቀን ይቈጥራል፤ ልብሶቹንም ያጥባል፤ ገላውንም በምንጭ ውኃ ይታጠባል፤ ንጹሕም ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው ከፈሳሹ ነገር ሲነጻ ስለ መንጻቱ ሰባት ቀን ይቈጥራል፤ ልብሱንም ያጥባል፥ ገላውንም በምንጭ ውኃ ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው ከፈሳሹ ነገር ሲነጻ፥ ስለ መንጻቱ ሰባት ቀን ይቈጥራል፤ ልብሱንም ያጥባል፥ ገላውንም በምንጭ ውኃ ይታጠባል፥ እርሱም ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ጎግያባይ ደእያ አሳይ ሄ ጎግያዋፐ ጌይያ ዎደ፥ ባረዉ ላፑን ጋላሳ ፓይዶ። ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ፑልቱዋ ሃን ሜጨቶ፤ ያቲደ እ ጌሻ ግዴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Goggiyaabay de'iyaa Asay he goggiyaawaappe geeyiyaa wode, barew laappun gallassaa paydo. Bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaaka pulttuwaa haatsaan meec'etto; yaatiide I geeshsha gidee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Asateththafe tunisiza miishshi goggi keziza asi he hargezappe paxikko kase diza mala ba paxidayssa erisanaas laappun gallas gakkanaas gam7iishsho; hessafe guye ba may7o meecco; qasseka ba bolla xillo gidida pultto haaththan meecetto; histtidi geesh gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሳቴፌ ቱኒሲዛ ሚሺ ጎጊ ኬዚዛ ኣሲ ሄ ሃርጌዛፔ ፓጺኮ ካሴ ዲዛ ማላ ባ ፓጺዳይሳ ኤሪሳናስ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ጋምኢሾ፤ ሄሳፌ ጉዬ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ቃሴካ ባ ቦላ ጺሎ ጊዲዳ ፑልቶ ሃን ሜጬቶ፤ ሂስቲዲ ጌሽ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጎግያባይ ደእያ አስ ሄ ጎግያባፐ ጌይዳ ዎደፐ ላፑን ጋላስ ጋምኦ። ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ፑልቶ ሃን ሜጨቶ፤ ያትድ እ ጌሽ ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Goggiyabay de7iya asi he gogiyabape geeyida wodepe laapun gallas gam7o. Ba ma7uwa meecco; ba asatethaa pulto haathan meeceto; yaatidi I geeshshi gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ሰው ከፈሳሹ ሲነጻ፣ በሕጉ መሠረት ለመንጻቱ ሰባት ቀን ይቍጠር፤ ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በምንጭ ውሃ ይታጠብ፤ ንጹሕም ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ፈሳሽ ያለበት ሰው ከፈሳሽ በሽታው በዳነ ጊዜ የነጻ እንዲሆን እስከ ሰባት ቀን ድረስ ይቈይ፤ ከዚያም በኋላ ልብሱን ይጠብ፤ በንጹሕ የምንጭ ውሃም ገላውን ይታጠብ፤ የነጻም ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝፈስሶ ዝነበረ ምስ ሓደጎ ድማ እቲ ሰብኣይ ሸውዓተ መዓልቲ ይፀበ፤ ክዳውንቱ ኸዓ ይሕፀብ፤ ሰብነቱ ድማ ብፈልፋሊ ማይ ይተሓፀብ፤ ንፁህውን ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ጀጋል ካብ ጅግሉ ምስ ነጽሄ ድማ፡ ንምንጻሁ ሾብዓተ መዓልቲ ይቑጸር፡ ክዳውንቱ ድማ ይሕጸብ፡ ስጋኡ ኸኣ ብፈልፋሊ ማይ ይተሓጸብ፡ ሾኡ ይነጽህ። |