Leviticus 15:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ፈሳሲ ዘለዎ ድማ ካብ ፈሳሲኡ ምስ ነጸሐ። ሽዑ ንንጽህናኡ ሾብዓተ መዓልቲ ንርእሱ ይቝጸር፡ ክዳውንቱ ድማ ይሓጽብ፡ ስጋኡ ድማ ብማይ ይሕጸብ፡ ንጹህ ድማ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ፈሳሽ ነገር ያለ​በት ሰው ከፈ​ሳሹ ነገር ሲነጻ ስለ መን​ጻቱ ሰባት ቀን ይቈ​ጥ​ራል፤ ልብ​ሶ​ቹ​ንም ያጥ​ባል፤ ገላ​ው​ንም በም​ንጭ ውኃ ይታ​ጠ​ባል፤ ንጹ​ሕም ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው ከፈሳሹ ነገር ሲነጻ ስለ መንጻቱ ሰባት ቀን ይቈጥራል፤ ልብሱንም ያጥባል፥ ገላውንም በምንጭ ውኃ ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው ከፈሳሹ ነገር ሲነጻ፥ ስለ መንጻቱ ሰባት ቀን ይቈጥራል፤ ልብሱንም ያጥባል፥ ገላውንም በምንጭ ውኃ ይታጠባል፥ እርሱም ንጹሕ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ጎግያባይ ደእያ አሳይ ሄ ጎግያዋፐ ጌይያ ዎደ፥ ባረዉ ላፑን ጋላሳ ፓይዶ። ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ፑልቱዋ ሃን ሜጨቶ፤ ያቲደ እ ጌሻ ግዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Goggiyaabay de'iyaa Asay he goggiyaawaappe geeyiyaa wode, barew laappun gallassaa paydo. Bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaaka pulttuwaa haatsaan meec'etto; yaatiide I geeshsha gidee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Asateththafe tunisiza miishshi goggi keziza asi he hargezappe paxikko kase diza mala ba paxidayssa erisanaas laappun gallas gakkanaas gam7iishsho; hessafe guye ba may7o meecco; qasseka ba bolla xillo gidida pultto haaththan meecetto; histtidi geesh gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሳቴፌ ቱኒሲዛ ሚሺ ጎጊ ኬዚዛ ኣሲ ሄ ሃርጌዛፔ ፓጺኮ ካሴ ዲዛ ማላ ባ ፓጺዳይሳ ኤሪሳናስ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ጋምኢሾ፤ ሄሳፌ ጉዬ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ቃሴካ ባ ቦላ ጺሎ ጊዲዳ ፑልቶ ሃን ሜጬቶ፤ ሂስቲዲ ጌሽ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎግያባይ ደእያ አስ ሄ ጎግያባፐ ጌይዳ ዎደፐ ላፑን ጋላስ ጋምኦ። ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ፑልቶ ሃን ሜጨቶ፤ ያትድ እ ጌሽ ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goggiyabay de7iya asi he gogiyabape geeyida wodepe laapun gallas gam7o. Ba ma7uwa meecco; ba asatethaa pulto haathan meeceto; yaatidi I geeshshi gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ሰው ከፈሳሹ ሲነጻ፣ በሕጉ መሠረት ለመንጻቱ ሰባት ቀን ይቍጠር፤ ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በምንጭ ውሃ ይታጠብ፤ ንጹሕም ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ፈሳሽ ያለበት ሰው ከፈሳሽ በሽታው በዳነ ጊዜ የነጻ እንዲሆን እስከ ሰባት ቀን ድረስ ይቈይ፤ ከዚያም በኋላ ልብሱን ይጠብ፤ በንጹሕ የምንጭ ውሃም ገላውን ይታጠብ፤ የነጻም ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝፈስሶ ዝነበረ ምስ ሓደጎ ድማ እቲ ሰብኣይ ሸውዓተ መዓልቲ ይፀበ፤ ክዳውንቱ ኸዓ ይሕፀብ፤ ሰብነቱ ድማ ብፈልፋሊ ማይ ይተሓፀብ፤ ንፁህውን ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ጀጋል ካብ ጅግሉ ምስ ነጽሄ ድማ፡ ንምንጻሁ ሾብዓተ መዓልቲ ይቑጸር፡ ክዳውንቱ ድማ ይሕጸብ፡ ስጋኡ ኸኣ ብፈልፋሊ ማይ ይተሓጸብ፡ ሾኡ ይነጽህ።