Leviticus 15:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፈሳሲ ዘለዎን ኣእዳዉ ብማይ ዘይሓጸበን ዝትንክፎ ዘበለ ድማ፡ ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ብማይ ድማ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ምሸት ድማ ርኹስ ይኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈሳሽ ነገር ያለ​በት ሰው እጁን በውኃ ሳይ​ታ​ጠብ የሚ​ነ​ካው ሁሉ ልብ​ሶ​ቹን ይጠብ፤ በው​ኃም ይታ​ጠብ፤ እስከ ማታም ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው እጁን በውኃ ሳይታጠብ የሚነካው ሁሉ ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው እጁን በውኃ ሳይታጠብ ማንንም ሰው ቢነካ፥ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ጎግያዋና ደእያ አሳይ ባረ ኩሽያ ሜጨተናን ደኢደ ቦችያ አሳይ ኦንነ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ቃይ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Goggiyaawaana de'iyaa Asay bare kushiyaa meec'ettennaan de'iidde bochchiyaa Asay ooninne bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; k'ay omarssi gakkanaw I tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Asateththafe tunisiza miishshi goggi keziza asi ba kushe meecettontta dishe hara bochchiko he boshettidaadey ba may7onne ba bolla haaththan meecco; gidikkoka omars gakkanaas tuna gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሳቴፌ ቱኒሲዛ ሚሺ ጎጊ ኬዚዛ ኣሲ ባ ኩሼ ሜጬቶንታ ዲሼ ሃራ ቦቺኮ ሄ ቦሼቲዳዴይ ባ ማይኦኔ ባ ቦላ ሃን ሜጮ፤ ጊዲኮካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎግያባይ ደእያ አስ ባ ኩሽያ ሜጨቶና ቦችያ አስ ኦንካ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goggiyabay de7iya asi ba kushiya meecetonna bochiya asi oonika ba ma7uwa meecco; ba asatethaa meeceto; yaatidi omarsi gakanaw tuna gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ሰው እጁን በውሃ ሳይታጠብ ሌላውን ሰው ቢነካ፣ የተነካው ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፈሳሽ ያለበት ሰው እጁን ሳይታጠብ አንድን ሰው ቢነካ ያ ሰው ልብሱን አጥቦ፥ ሰውነቱንም ታጥቦ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሰብኣይ ኢዱ እንተይተሓፅበ ዝነኽኦ ሰብ ክዳውንቱ ይሕፀብ፤ ብማይ ከዓ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት እውን ዝረኸሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ጀጋል ኢዱ ኸይተሓጸበ ዝተነከዮ ኹሉ፡ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ብማይ ከኣ ይተሓጸብ፡ ክሳዕ መሸትውን ርኹስ ይኹን።